የ’ርጎ ዝንብ (ክንፈሚካኤል ገረሱ) ወተት ባይኔ ዞሮ አምሮኝ ውል ብሎኝ፣ ወጥቼ ወርጄ ’ርጎ ብጤ ባገኝ። ሳልቀምስ ሳልጠጣው ቀልቤ ሲስገበገብ፣ ገብታ ዋኘችበት አታፍር የ’ርጎ ዝንብ። ክንፈሚካኤል ገረሱ ቀዳሚው ቀጣዩ Tweet