የረቡዕ ግጥም ፪ኛ ዓመት፣ ፴፱
ሕይወት ይከስራሉ
በክፋት ቢከብሩ በተንኮል ሊያተርፉ
እችላለሁ ብለው በፍፁም አይልፉ
አጋጣሚም ሆኖ ለማግኘት ቢችሉ
ዕድሜ ቅንቡጭ ይላል ሕይወት ይከስራሉ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ሕይወት ይከስራሉ
በክፋት ቢከብሩ በተንኮል ሊያተርፉ
እችላለሁ ብለው በፍፁም አይልፉ
አጋጣሚም ሆኖ ለማግኘት ቢችሉ
ዕድሜ ቅንቡጭ ይላል ሕይወት ይከስራሉ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)