የረቡዕ ግጥም ፫ኛ ዓመት፣ ቁ. ፬
አርቆ ማስተዋል
ውሳኔን መፈጸም ወይ ትቶ መቀመጥ
የመጨረሻው ግብ ካልተጠና በቅጥ
ያረጉት ሲጎዳ የተዉት ይቆጫል
እዚህ ላይ ነው ጥቅሙ አርቆ ማስተዋል
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
አርቆ ማስተዋል
ውሳኔን መፈጸም ወይ ትቶ መቀመጥ
የመጨረሻው ግብ ካልተጠና በቅጥ
ያረጉት ሲጎዳ የተዉት ይቆጫል
እዚህ ላይ ነው ጥቅሙ አርቆ ማስተዋል
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)