የረቡዕ ግጥም ፫ኛ ዓመት፣ ቁ. ፴
ደም መጦ ደም መጦ
ምከሩት ባካችሁ ያንን ጠብደል ትዃን
መብላቱን እንዲያቆም ከሕመሙ እንዲድን
አለዛ እንዳገኘ ደም መጦ ደም መጦ
እንዳያከረፋን መንገድ ላይ ፈርጦ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ደም መጦ ደም መጦ
ምከሩት ባካችሁ ያንን ጠብደል ትዃን
መብላቱን እንዲያቆም ከሕመሙ እንዲድን
አለዛ እንዳገኘ ደም መጦ ደም መጦ
እንዳያከረፋን መንገድ ላይ ፈርጦ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)