የረቡዕ ግጥም ፫ኛ ዓመት፣ ቁ. ፵፱
ታዝበው የሚያልፉ
ችላ ብሎ ቢያይህ ዝም ብሎ ቢተውህ
አንተው እንዳትሞኝ ያሞኘኸው መስሎህ
በሆነ ባልሆነው የማይለፈልፉ
ብዙ ሰዎች አሉ ታዝበው የሚያልፉ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ችላ ብሎ ቢያይህ ዝም ብሎ ቢተውህ
አንተው እንዳትሞኝ ያሞኘኸው መስሎህ
በሆነ ባልሆነው የማይለፈልፉ
ብዙ ሰዎች አሉ ታዝበው የሚያልፉ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)