የረቡዕ ግጥም ፪ኛ ዓመት፣ ፳፰

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

በሽበቴ ሳቀች

ከኔ ተነጥላ ርቃ እየሄደች

ሜዳ አልበቃ ብሏት እየፈነጠዘች

በተጨማደደ የፊቴ ገጽታ

ከከንፈሬ መሀል በወጣው ፈገግታ

ታምር እንዳየ ሰው እየተደነቀች

በወላቃ ጥርሴ በሽበቴ ሳቀች

እንዲህ የናቀችኝ እንዲህ የገረምኳት

ሌላ እንዳትመስላችሁ ወጣትነቴ ናት

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ