የረቡዕ ግጥም ፬ኛ ዓመት፣ ቁ. ፱

ግፍ አትሥራ

ሌላ ግፍ አትሥራ

የሰው ልጅ ተፈጥሮ፣ ጠቅላላ ባሕርይ፣ ስለሚወራረስ፣ አንዱ ከአንዱ ጋራ

በደልን ለማጥፋት፣ ግፍን ለማስቀረት፣ አንተም በዛው መንገድ ሌላ ግፍ አትሥራ።

ሰው መኾን መርሳት ነው፣ ተፈጥሮን መዘንጋት፣ አመልን ማዳፈን

ክፋትን ተንኮልን፣ ሴራ መጎንጎን፣ አንተ እንደማታውቀው እንዴሌለህ መኾን

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ