ዐፄ ዮሐንስና ዐፄ ካሌብ ቢኖሩ እንዴት ያዝኑ! (ሕብረት ሰላሙ)
ሕብረት ሰላሙ (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
ከጥንቶቹ ጀግኖቻችን፤
እንደሚታውቀው ዐፄ ዮሐንስን እጅግ በጣም ከሚያስደንቃቸውና ከሚያስከብራቸው ታሪካቸው ዋነኛው ለውድ ሀገራቸው ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ዳር ድንበር መከበር በቆራጥነት ይከላከሉ የነበረውና ሕይወታቸውንም የሰዉለት መሆኑ ነው። የጀግናው የዐፄ ዮሐንስ ራስ ተቆርጦ ሱዳን ከተወሰደ ልክ 120 ዓመት ሆኖታል። እስካሁን አልተመለሰም!
ሙሉውን አስነብበኝ ...