ዐፄ ዮሐንስና ዐፄ ካሌብ ቢኖሩ እንዴት ያዝኑ! (ሕብረት ሰላሙ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ሕብረት ሰላሙ (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)

ከጥንቶቹ ጀግኖቻችን፤

እንደሚታውቀው ዐፄ ዮሐንስን እጅግ በጣም ከሚያስደንቃቸውና ከሚያስከብራቸው ታሪካቸው ዋነኛው ለውድ ሀገራቸው ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ዳር ድንበር መከበር በቆራጥነት ይከላከሉ የነበረውና ሕይወታቸውንም የሰዉለት መሆኑ ነው። የጀግናው የዐፄ ዮሐንስ ራስ ተቆርጦ ሱዳን ከተወሰደ ልክ 120 ዓመት ሆኖታል። እስካሁን አልተመለሰም!

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ተስፋዬ ገብረአብ ይሰቀል? ወይስ ይወደስ? (ልጅ ተክሌ)

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

ልጅ ተክሌ-ከካናዳ

የትችት ብድር፤

ጋሽ ገዳሙ መኳንንት እና አያ ነአምን ዘለቀ

የጀርመኑ ጋሽ ገዳሙ መኳንንት የምወደው፣ የማከብረው፣ የኢትዮጵያ ጉዳይ እለት እለት የሚያቃጥለው፣ የወያኔ ስራ የሚፈጀው፣ ወደዚህ ወደሀገረ ካናዳ ከመጣሁበትና እሱን ካወቅኩበት እለት አንስቶ ስለኢትዮጵያ ያለው ስሜት የማይዋዥቅ፣ አገር ወዳድ፣ ታላቅ ትሁት፣ የሩቅ የሀሳብ ወዳጄና መምህሬ ነው። ጋሽ ገዳሙ ሲናገር፣ ሲጣራ፣ ሲመሰክር እንዴት ደስ ይላል?። አያውቀኝም። ግን ያውቀኛል። ሲጣራ፡ “ተክልዬ፡ የናቴ ልጅ” ሲል ሆዴ ሽብር ይላል። ለማውገዝና ለመሳደብ አይቸኩልም። ተስፋዬን ግን ጠላብኝ። ኢትዮጵያዊውን ተስፋዬ ገብረአብን ጨከነበት።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች አሰላለፍ እና የፖለቲካ ትብብር ጥያቄ (አምሃ ዳኘው)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

አምሃ ዳኘው (የአንድነት ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የጥናት እና ምርምር ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ) This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.  

ይህ ጽሑፍ በታህሳስ ወር 2001 ዓ.ም. መጀመሪያ ላይ ለአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ቀርቦ የነበረ ጥናታዊ ጽሑፍ ነው። አቶ አምሃ ዳኘው የአንድነት ፓርቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል እና የጥናት እና ምርምር ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ናቸው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ስንት ዘመን … ቴያትር ይስሩብን? (ልዑልሰገድ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ስንት ዘመን “መፈንቅለ መንግሥት”፣ “ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓት ሊናድ …”፣ “ልንገደል ነበር” እያሉ ቴያትር ይስሩብን?

ልዑልሰገድ (ከአቢሲኒያ)  This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.

በሥልጣን ላይ ያለው የአቶ መለስ ቡድን በየጊዜው ንጹሃንን ለመግደል ለማሰቃየትና ለማስር የመሰለውን ወንጀል ይፈጥራል። አንዳንዴ ቴአትሩ መልኩን ለወጥ አደረገ ሲባል ሌላ ጊዜ እንዲህ እንደሰሞኑ የተለመደና አስቂኝ የሚሆንባቸው አጋጣሚዎች ሞልተዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የግብርናው ነገር እውነታው ሌላ፤ የሚባለው ሌላ (ፕ/ር ሰይድ ሐሰን)

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

ፕሮፌሠር ሰይድ ሐሰን፤ መሪ ስቴት ዩኒቨርሲቲ (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)

በመሪ ስቴት ዩኒቨርሲቲ የኢኮኖሚክስና ፋይናንስ ዲፓርትመንት ውስጥ የኢኮኖሚ ፕሮፌሠር የሆኑት ዶ/ር ሰይድ ሐሰን "የግብርናው ነገር እውነታው ሌላ፤ የሚባለው ሌላ” በሚል ርዕስ ባቀረቡት በዚህ ጽሑፍ በኢትዮጵያ ያለውን የግብርና መስክ፣ የመንግሥትን የመሬት ፖሊሲ፣ ድሃው የኢትዮጵያ ገበሬ ያሉበትን ችግሮች፣ በተለይም በኢህአዲግ የሥልጣን ዘመናት የደረሱበትን በደሎች፣ ... በመተንተን የመፍትሔ ሃሳቦችን ጠቁመውበታል። መልካም ንባብ!

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ትኩረታችን የት መሆን እንዳለበት? (አማኑኤል ዘሰላም)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

አማኑኤል ዘሰላም This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. (ሚያዝያ 29 ቀን 2001 ዓ.ም.)

ኢትዮጵያ አሁን ላለችበት ሁኔታ፣ የፖለቲካ መሪዎችን ተጠያቂ የሚያደርጉ ጥቂቶች አይደሉም። አንዳንድ ሰዎች “መሪ የለንም!” ብለው እስከመናገርም ይደርሳሉ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...