"ፍልሚያ" (ብሩክ ግዛው)
ብሩክ ግዛው (ከአዲስ አበባ)
ላለፉት አምስት ዓመታት ኢትዮጵያ ከ10 በመቶ በላይ ዕድገት ማሳየቷን መንግሥት በተለያየ ጊዜ እየገለፀ ይገኛል። እንዲያውም ዕድገቱ በዚሁ ከቀጠለ በቀጣዩ 15 እና 20 ዓመታት ውስጥ ዓመታዊ ገቢያቸው ከ765.00 ዶላር በላይ ወደሆኑት የመካከለኛው ገቢ ሀገሮች ትመደባለች ሲል አስረግጦ ተናግሯል። እንደ አንድ ኢትዮጵያዊ ሀገሬ በ20 ዓመት ውስጥ እንኳን ባይሳካ በ30 ዓመት ውስጥ መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገሮች ተርታ መሰለፍ በቻለችና ህዝቦቿ ጠግበው ማደር ቢችሉ ምንኛ በተደሰትኩ። ሙሉውን አስነብበኝ ...