የአፍሪካውያን ተስፋ (ከፕ/ር መስፍን ወ/ማርያም)
ከፕሮፌሠር መስፍን ወልደማርያም (መስከረም ፳፻፩ ዓ.ም.)
ጥንት ስለአፍሪካ ጥሩ ነገር፣ ጥሩ ተስፋ ብቅ የሚለው ከወደ ምሥራቁ በኩል ከኢትዮጵያ ነበር። የአፍሪካ ደቡቡ ገና የኢትዮጵያ የነፃነት ጮራ ሊፈነጥቅበት እየሞከረው ነበር። በኬንያና በታንዛንያ በኩል አድርጎ፣ በዛምቢያና በዚምባብዌ ወደ ዘረኛው የጎሣ አገዛዝ ወደ ደቡብ አፍሪካ ሙቀቱንና ብርሃኑን ማሰማትና ማሳየት ጀምሮ ነበር። ኔልሰን ማንዴላ በጎረምሣነታቸው ወደ ኢትዮጵያ የመጡት የኢትዮጵያን የነፃነት ሙቀትና ብርሃን ፈልገው ነበር።
ሙሉውን አስነብበኝ ...