ማስታዋሻ ቁጥር 9፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ፣ በኢትዮጵያ “የተቀደሱት ሰላም ፈጣሪዎች ናቸው”
ፕሮፌሰር አለማየሁ ገብረማርያም (ትርጉም በነጻነት ለአገሬ)
ቅዱሱ መጽሐፍ እንዲህ ይላል፣ “የሚያስተራርቁ ብፁዓን ናቸው።” (ማቴ፣ ፭፣ ፱) ለሰው ልጆች የሰላም እና የዕርቅን መልክዕክት ለማድረስ ዓላማ አድርገው ለሚንቀሳቀሱ ሰዎች የተሰጠ መርሆ ነው። በግለሰቦች እና በአገሮች መካከል እውነተኛ ሰላም የሚገኘው በእርቀ ሰላም ሂደት የተሰበረውን ግንኙነት ቀድሞ ወደነበረበት መመለስ ሲቻል መሆኑን የሚያስተምረን መልዕክት ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...