ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ ቁጥር 74
ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ በሁለተኛ ዓመት ቅጽ 2 ቁጥር 74 ዕትሟ ካስነበበቻቸው፤
- "የሲዳማ ህዝብ በልዩ ጦር ኃይል እንዳይጨፈጨፍ ብለን ከምርጫ ወጥተናል" ዶ/ር አየለ ሊቶ (የሲዳማ ኣርነት ንቅናቄ የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ)
- አንድነት ፓርቲ መድረክ በአስቸኳይ ውህድ ፓርቲ እንዲሆን ጠየቀ
- የሠራተኛ ማኅበሩ ሊቀመንበርና አመራሮቹ ለደህንነታቸው በመስጋት ተሰደዱ
- አንድነት በአማራ ተወላጆች ላይ የደረሰውን ማፈናቀል አስመልክቶ ህዝባዊ ተቃውሞ ሊጠራ ነው
- ብሔራዊ ጭቆናን ለማስወገድ በፓርቲዎች ምን መደረግ አለበት? - አቶ ሙላት ጣሰው
- መንግሥት በዘመቻ የምርጫ ካርድ እየተነጠቀ ነው