Journalist Anania Sorri
ጋዜጠኛ አቶ አናንያ ሶሪ

በአገራችን የብሔሮችን መብት ለማስከበር በሚያደርገው የፓለቲካ ሂደት ውስጥ ሰፊ ትኩረት ያላገኘው የሕብረብሔራዊ ቤተሰቦች የማንነት ጥያቄ፣ ጥቅምና ስጋት ነው። በተለይም ወላጆቻቸው ከተለያየ ብሔር የሆኑ ኢትዮጵያውያን ማንነታቸው ችላ የተባለ፣ የታፈነና የተገፋ እንደሆነ ይገልፃሉ። በዚህ ጉዳይ ላይ ከፎረም 65 ያዬህ አበበ ሃሳቡን እንዲያካፍለው ከሕብረብሔራዊ ቤተሰብ የተወለደው ጋዜጠኛ አቶ አናንያ ሶሪ እንግዳው አድርጎ አቅርቦታል።

ሙሉውን ውይይት ለማድመጥ፣ የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ