ስደተኛው የኦሮሚያ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ጁነዲን ሳዶ ይናገራሉ

የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Inactive

Junedin Sado. አቶ ጁነዲን ሳዶ

የቀድሞው የኦሮሚያ ፕሬዝዳንት የነብሩት ጁነዲን ሳዶ ከቪኦኤዋ ጋዜጠኛ ጽዮን ግርማ ቃለምልልስ አድርገዋል። አቶ ጁነዲን እ.ኤ.አ. ኦክቶበር 11 ቀን 2012 ሀገር ጥለውና ኢህአዴግን ከድተው መሸሻቸው አይዘነጋም። አቶ ጁነዲን ከነበራቸው ከፍተኛ የመንግሥት ሥልጣን ውስጥ የፌደራል መንግሥቱ የመገናኛ እና ትራንስፖርት ሚንስትር፣ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚንስትር እና የሲቪል ሰርቪስ ሚንስትር ሆነው ማገልገላቸው ይታውሳል። ሙሉውን ቃለምልልስ ለመመልከት እዚህ ይጫኑ!

የኦሮሚያ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ጁነዲን ሳዶ ለቪኦኤዋ ጋዜጠኛ ጽዮን ግርማ የሰጡት ቃለምልልስ

የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Inactive

የቀድሞው የኦሮሚያ ፕሬዝዳንት የነብሩት ጁነዲን ሳዶ ከቪኦኤዋ ጋዜጠኛ ጽዮን ግርማ ቃለምልልስ አድርገዋል። አቶ ጁነዲን እ.ኤ.አ. ኦክቶበር 11 ቀን 2012 ሀገር ጥለውና ኢህአዴግን ከድተው መሸሻቸው አይዘነጋም። አቶ ጁነዲን ከነበራቸው ከፍተኛ የመንግሥት ሥልጣን ውስጥ የፌደራል መንግሥቱ የመገናኛ እና ትራንስፖርት ሚንስትር፣ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚንስትር እና የሲቪል ሰርቪስ ሚንስትር ሆነው ማገልገላቸው ይታውሳል።

“በታሪክ የአማራ ገዥ መደብ የሚባል ሥርዓት የለም” ፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

ይርጋ አበበ

Prof Fikre Tolossa. ፕሮፌሠር ፍቅሬ ቶሎሳ

ፕሮፌሠር ፍቅሬ ቶሎሳ በቅርቡ “የኦሮሞ እና አማራ እውነተኛው የዘር ምንጭ” በሚል ርዕስ አንድ ታሪካዊ ዘውግ የተላበሰ መጽሐፍ አሳትመው ለንባብ አብቅተዋል። ፕሮፌሠር ከሰንደቅ ጋዜጣ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፤ በኢትዮጵያ ጥንታዊና የመካከለኛው ዘመን ታሪክ ስለ ኢትዮጵያ የቆየ የፌዴራሊዝም አስተዳደር ሥርዓት፤ ካለፉት 25 ዓመታት ወዲህ በስፋት ስለሚነገረው “የአማራ ገዥ መደብ” እና የኦሮምኛ ቋንቋ ለጽሁፍ የላቲን ፊደልን (ቁቤ) መጠቀሙን በተመለከተ እንዲሁም ስለ መጽሐፋቸው ይዘት ሰፋ ያለ ማብራሪያ ሰጥተዋል። የቃለ ምልልሳችንን ሙሉ ቃል ለአንባቢያን በሚመች መልኩ ከዚህ በታች አቅርበነዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ “ስለ ኦሮሞና አማራ ትክክለኛ የዘር ምንጭ” ያብራራሉ!!

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

Prof. Fikre Tolossa ፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሳ• ሁሉም የኢትዮጵያ ብሔር፣ የአንድ አባትና እናት ልጆች ነው
• አዳም የተፈጠረው ጎጃም፤ ኖህ መርከቡን ያሳረፈው አራራት ተራራ ላይ ነው
• ስለ ኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ አጥንቼ አለሁ ይላሉ …

ኑሮአቸውን በአሜሪካ ያደረጉት ታዋቂው የሥነፅሁፍ ምሁር ፕ/ር ፍቅሬ ቶሎሣ፤ የፃፉት ”የኦሮሞ እና የአማራ እውነተኛው የዘር ምንጭ” የተሰኘ አዲስ አነጋጋሪ የታሪክ መጽሐፍ ዛሬ (ቅዳሜ ሐምሌ 16 ቀን 2008 ዓ.ም.) ለገበያ ይቀርባል። የኦሮሞና የአማራ እውነተኛው የዘር ምንጭ ማን እንደሆነ በጥናት ደርሼበታለሁ የሚሉት ፕሮፌሠሩ፤ እስከ ዛሬ የተለያዩ የታሪክ ምሁራን ከተናገሩት ፍፁም የተለየና አዲስ የጥናት ውጤት ማግኘታቸውን ይናገራሉ። የሁለቱ ቋንቋዎች አመጣጥም በጥናቱ ተካቷል ብለዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ሪፖርት ላይ የተደረገ ውይይት

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

Ato Gebru Asrat and Prof. Al Mariam. አቶ ገብሩ አስራት እና ፕ/ር አለማየሁ ገብረማሪያም

ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ ባለፈው ሐሙስ መጋቢት 1 ቀን 2008 (ማርች 10፣ 2016 እ.ኤ.አ.) ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ6 ወራት የአፈፃም ሪፖርት ሲያቀርቡ፤ በኦሮሚያ ክልል እና በሌሎችም ክልሎች ለተፈጠሩት ችግሮች ፓርቲዬ ኃላፊ ነው ሲሉ ተደምጠዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

"የፌዴሬሽኑ አመራሮች ሙሉ በሙሉ ማለት ይቻላል የገዢው ፓርቲ አባል ናቸው"

የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Inactive

አትሌት ከላሊ ንጉሴ አብርሃ Athlet Kelali Negusse Abrehaአትሌት ከላሊ ንጉሴ አብርሃ

ከላሊ ንጉሴ ይባላል፡፡ የረዥም ርቀት እና ማራቶን ሯጭ ሲሆን አሁን የሚገኘው በስደት ቶሮንቶ፣ ካናዳ ውስጥ ነው፡፡ ኢትዮጵያ በነበረበት ወቅት ከአትሌቲክስ ፌዴሬሽን እና ተያያዥ ጉዳዮች ጋር ያሳለፈውን የህይወት ተሞክሮ በማስመልከት ከኢትዮጵያ ዛሬ (ኢዛ) ጋር አጭር ቆይታ አድርጓል፤ እንደሚከተለው ይቀርባል፡፡

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የዘንድሮው ምርጫና ሂደቱ ለኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ምን አስተዋፅዖ ያበረክት ይኾን?

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

Ethiopiana election 2015 (VOA)(ቪኦኤ) በኬንተኪ ዩኒቨርሲቲ የማኅበረሰብ ትምህርት ክፍል ረዳት ፕሮፌሰር ዶ/ር ደረሰ ጌታቸው፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና የመገናኛ ብዙኃን ትምህርት ክፍል ረዳት ፕሮፌሰር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ እና የቀድሞው የአዲስ ነገር ጋዜጣ ማኔጂንግ ኤዲተር፣ አሁን በዓለምአቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት ውስጥ የሚሠራው መስፍን ነጋሽ አስተያየታቸውን ሰጥተውበታል። ጽዮን ግርማ አወያይታቸዋለች።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

'ፍቱን' መጽሔት ከሰርካለም ፋሲል ጋር (ቃለ-ምልልስ)

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

"የማምነው ነገር፣ የሀገሪቷ ችግር ሲፈታ፤ እስክንድርም አብሮ እንደሚፈታ ነው"

"የስደት ህይወት ሁሉንም ነገር ከዜሮ ያስጀምርሃል"

"የእስክንድር ፅናት እና ብርታት ከፈጣሪ የተሰጠው ፀጋ አድርጌ እመለከተዋለሁ"

"በሀገራችን ጉዳይ ላይ ለመሳተፍ የግድ ፖለቲከኛ መሆን አይጠበቅብንምሰርካለም ፋሲል (ጋዜጠኛ)

Eskinder Nega, Serkalem Fasil and Nafkot Eskinder
በአንባቢያን ዘንድ ታዋቂ የነበሩት "አስኳል"፣ "ሚኒሊክ"ና "ሳተናው" ጋዜጦች አንዷ አሳታሚ ነበረች። የ97 ምርጫን ተከትሎ በተፈጠረ ግርግር ለእስር ከተዳረጉት ጋዜጠኞች እና አሳታሚዎች መካከልም አንዷ ነች - ጋዜጠኛ ሰርካለም ፋሲል። በሀገራችን የግል ፕሬስን በመጀመር ፈር ቀዳጅ የሆነው የጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ባለቤት ሰርካለም ልጃቸው ናፍቆትን የወለደችው በቃሊቲ እስር ቤት መሆኑ ይታወቃል። 

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ