ዶ/ር ቴዎድሮስ አድኃኖም በኮሮና ቫይረስ ምክንያት ራሳቸውን አገለሉ
ከአንድ በቫይረሱ ከተያዘ ሰው ጋር ተገናኝተው ነበር
ኢዛ (ሰኞ ጥቅምት ፳፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 2, 2020)፦ የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴዎድሮስ አድኃኖም በኮሮና ቫይረስ ከተያዘ አንድ ግለሰብ ጋር መገናኘታቸውን በማስታወቅ፤ ራሳቸውን ማግለላቸውን ዛሬ ሰኞ ጥቅምት 22 ቀን 2013 ዓ.ም. በትዊተር ገጻቸው አሳወቁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...