Ethiopia Zare (ሰኞ ግንቦት 18 ቀን 2000 ዓ.ም. May 26, 2008)፦ ትናንት ማምሻውን የተደመጠው "የአደራ ቃል" ራዲዮ ከቀድሞው የቅንጅት ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር ወ/ትብርቱካን ሚደቅሳ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮችና ሕጋዊ እውቅና ለማግኘት ዝግጅቱን እያጠናቀቀ ባለው አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ዙሪያ ሰፋ ያለ ቃለምልልስ አድርጓል።

 

 

ሙሉውን ቃለምልልስ ማድመጥ ከፈለጉ ከዚህ በታች አቅርበነዋል። ቃለምልልሱ የሚጀምረው 13ኛው ደቂቃ ላይ ነው። ("የአደራ ቃል" ራዲዮ በቅርቡ የተጀመረ ሲሆን፣ የሚተላለፈው ከስዊድን ዋና ከተማ ስቶክሆልም በ88 ነጥብ 9 ኤፍ.ኤም. ሜጋ ኸርዝ ዘወትር እሁድ ከ19፡00- 20፡00 ነው።)

 

 

 

 

 

 

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ