የጸጥታው ምክር ቤት በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ነገ ይመክራል ተብሎ እየተጠበቀ ነው
የዐረብ ሊግ አገራት ጣልቃ ገብነትን ኢትዮጵያ አውግዛለች
ኢዛ (ረቡዕ ሰኔ ፴ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 7, 2021)፦ ኢትዮጵያ የታላቁን ህዳሴ ግድብ ሁለተኛ የውኃ ሙሌት መጀመሯ በተሰማ ማግሥት የተባበሩት መንግሥታት የጸጥታው ምክር ቤት በህዳሴው ግድብ ዙሪያ ነገ ሐምሌ 1 ቀን 2013 ዓ.ም. ይወያያል ተብሎ ይጠበቃል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...