የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5
የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5
ክበበው ገዳ ሟቹ ጠ/ሚኒስትር መለስ ዜናዊ፣ ኃይሌ ገብረስላሴ እና አባጳውሎስን የቀድሞ ድርጊት በማውሳት በአሜሪካን ሀገር ስራውን በመድረክ ማቅረቡ ይታወሳል። ይህንን ስራ ለትእይንት ካበቃ በኋላ የተለያዩ ማስፈራሪያዎችን ጨምሮ አድናቆቶችና አበረታች መልእክቶች ደርሰውታል። ክበበው በቫንኩቨር ካናዳ CFRO 100.5FM ከሚተላለፈው መለከት የኢትዮጵያ ራዲዮ ጋር ሰፊ ቃለ ምልልስ አድርጓል። (ቪድዮውን ለመመልከት የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!)
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5
ክበበው ገዳ በአሜሪካን ሀገር ባሳየው የመድረክ ትእይንት ያቀረበው ስራ በበርካቶች ዘንድ አነጋጋሪ ሆኗል። በዚሁ የመድረክ ስራው በተለይ ኃይሌ ገብረስላሴ ፕሬዝዳንትየመሆን ምኞት ላይና በሟች የቀድሞ ጠ/ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ህልፈት ላይ ያቀረበው ቀልድ ብዙዎችን ያስደነቀ ሲሆን አባ ፓውሎስ በህይወት በነበሩ ጊዜ የነበራቸውን ገጽታ በስራው አካቷል። (ቪድዮውን ለመመልከት የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!)
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5
የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5
የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5
የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5