"አባ ዳማ" ወንዲ ማክ
በኦሮምኛና በአማርኛ ቋነቋዎች የተዘፈነው "አባ ዳማ" የሚለው የወንዲ ማክ ዘፈን፤ በተለይም የኢትዮጵያና ባህልና ወግ ለማጉላት ከመሞከሩም በላይ፤ የሁለቱን ብሔሮች ስረ መሰረታዊ ቁርኝትና አንድነት ያመላክታል። ሁለቱ ብሔሮች የአገሪቱ የድልድይ ቋሚ መሰረቶች ስለመሆናቸው ወዝ ባለው የፍቅር ዜማና ግጥም ወንዲ ማክ በዚህ ዘፈኑ ስለኢትዮጵያዊነት ይሰብካል።
በኦሮምኛና በአማርኛ ቋነቋዎች የተዘፈነው "አባ ዳማ" የሚለው የወንዲ ማክ ዘፈን፤ በተለይም የኢትዮጵያና ባህልና ወግ ለማጉላት ከመሞከሩም በላይ፤ የሁለቱን ብሔሮች ስረ መሰረታዊ ቁርኝትና አንድነት ያመላክታል። ሁለቱ ብሔሮች የአገሪቱ የድልድይ ቋሚ መሰረቶች ስለመሆናቸው ወዝ ባለው የፍቅር ዜማና ግጥም ወንዲ ማክ በዚህ ዘፈኑ ስለኢትዮጵያዊነት ይሰብካል።