ኢትዮጵያ የገነነችበት የኖቤል ሽልማት ሥነሥርዓት ሙሉ ፊልም
ኢትዮጵያ በገነነችበት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የ2019 (እ.ኤ.አ) የዓለም የሰላም ኖቤል ሽልማታቸውን የተቀበሉበት ኅዳር 30 ቀን 2012 ዓ.ም. ሲሆን፣ በኖርዌይ ርዕሰ ከተማ ኦስሎ የተደረገውን የሽልማት አሠጣጥ ሥነሥርዓት ሙሉ ፊልም እነኾ!
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5
ኢትዮጵያ በገነነችበት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የ2019 (እ.ኤ.አ) የዓለም የሰላም ኖቤል ሽልማታቸውን የተቀበሉበት ኅዳር 30 ቀን 2012 ዓ.ም. ሲሆን፣ በኖርዌይ ርዕሰ ከተማ ኦስሎ የተደረገውን የሽልማት አሠጣጥ ሥነሥርዓት ሙሉ ፊልም እነኾ!
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5
የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5
የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5
የአንባብያን ድምፅ: 3 / 5
የዩናይትድ ስቴትስ ቀዳማዊ እመቤት ሚሼል ኦባማ ዛሬ ሰኞ መጋቢት 28 ቀን 2007 ዓ.ም. (አፕሪል 6፣ 2015 እ.ኤ.አ.) የምዕራባውያንን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ በኋይት ሐውስ ለተገኙ 35 ሺህ ሰዎች ብሬክ ዳንስ ደነሱ።
የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5
ነፍሱን ይማረውና ባለቅኔው ኃይሉ ገብረዮሐንስ ገሞራው እ.ኤ.አ. ዲሴምበር 12 ቀን 1987 ዓ.ም. በእንግሊዝ ዋና ከተማ ሎንዶን በሦስት ቋንቋዎች (አማርኛ፣ እንግሊዝኛ እና ቻይንኛ) ግጥም አቅርቦ የነበረ ሲሆን፣ በአማርኛ ደግሞ ”ዜሮ ቁጥር ነው ወይ”? በሚል ርዕስ ስለ ዜሮ ቁጥር (አልቦ) ሰፋ ካለ ትንታኔ ጋር ግጥም አቅርቦ ነበር።
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5
ከአዘጋጁ፤ ለኃይማኖት ሰበካ ብዙዎቻችን ልባችን ክፍት አይደለም፤ ቢገባንም ባይገባንም። "ጥቁር ነኝ፤ ነገር ግን ውብ" የሚለው የመጋቢ ሐዲስ በጋሻው ደሳለኝ ስብከት ሙሉ ትኩረቱ በኢትዮጵያ እና በኢትዮጵያዊነት ዙሪያ ነው። የ፩፡፪፡፳ ሰዓት ሰበካ ነው። ይህን ስብከት ለመስማት እርስዎ የሚከተሉት የኃይማኖት ተቋም ከሰባኪው ጋር የማይገናኝ ቢሆን እንኳ ትዕግስትዎትን ፈትነው የማያውቁ ከሆነ፤ በዚህ አጋጣሚ ይፈትኑ ዘንድ ስብከቱን ጋብዘንዎታል። በእርግጥ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊነትን ከትናንትና ከዛሬ ጋር ለማወዳደር፣ ለመገንዘብና ለማገናዘብ ልብዎ ፈቃደኛ ከሆነ ትዕግስተኛነትዎትን ያረጋግጣሉ። (ለማድመጥ የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!)