|
|
|
Friday, 20 June 2008 12:57 |
|
መስፍን ወልደማርያም (ፕ/ር) ሰኔ 2000 ዓ.ም. በቅርቡ በአንድ ጋዜጣ ላይ ስለ ችጋር በተናገርኹት ላይ አንድ ስሙን የማላስታውሰው ሰው፣ ዛሬ ያለውን የገጠሩን ህዝብ የጥጋብ ኹኔታ ባለማወቄ አዝኖልኝ መልስ ሰጥቶ ነበር። ሰሞኑን በውጭ ቴሌቪዥኖች ከትግራይ እስከ ቦረና የተከሠተውን ችጋር በሚያሣቅቅ ኹኔታ ሲያሳዩን ነበር። ይህን በምጽፍበት ጊዜ ትግራይ ውስጥ ህዝቡ በቤተ ክርስቲያን ተሰብስቦ እግዚኦ እያለ ነው። አለማወቅ የሚባለው በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የሚባለውን ከሆነ ጸሐፊው ትክክል ነበር። ነገር ግን ችጋርን እና ሞትን መደበቅ በጣም አስቸጋሪ ነውና እያየነው ነው፤ ላስተዋለ ችጋር ያባረራቸውን በአዲስ አበባ መንገዶችም ላይ ያያቸዋል። ይህንን ለማንሣት የተገደድሁት «እየሮጡ የሚታጠቁት ፖለቲከኞችና የትም የማያደርሰው መንገዳቸው» በሚል በአቶ ጌታቸው ረዳ የተጻፈውን ሳነብ በጣም የሚቀራረብ ሀሳብና አስተሳሰብ ስላገኘሁበት ነው። |
|
Read more...
|
|
|
|
Friday, 20 June 2008 08:12 |
|
ግርማ ካሳ ከቺካጎ (
This e-mail address is being protected from spambots, you need JavaScript enabled to view it
) ሰኔ 13 ቀን 2000 ዓ.ም.  | ከአሥራ አምስት ዓመታት በፊት፣ ስለ ኤድስ ለመነጋገር በተጠራ ስብሰባ ላይ፣ አንዲት የዕድሜ ባለጸጋ የሆኑ የሕክምና ባለሞያ የተናገሩት አንድ አባባል ነበር። ያኔ ቀሳፊው የኤድስ በሽታ በሚሊዮን የሚቆጠሩትን ገድሎ፣ የሰው ልጆች ቀንደኛ ጠላት ከተባሉት ውስጥ ከመጀመሪያዎቹ መከከል የተመደበበት ጊዜ ነበር። ይህ በሽታ ከየት እንደመጣና እንዴት ሊስፋፋ እንደቻለ ሃሳብ የሚሰጡ በርካቶች ነበሩ። ታዲያ እኝህ ሴት የትኩረት አቅጣጫው ወዴት ሊሆን እንደሚገባ ለማስረዳት የአንድ ነብርን ምሳሌ አቀረቡ። | በሻሸመኔ አካባቢ፣ “ድንበር የለሽ ሐኪሞች” የተሰኘው ድርጅት በሚያንቀሳቅሰው የእርዳት መስጪያ ማእከል፣አንዲት እናት ልጇን ስታጥብ |
|
|
Read more...
|