Home መጣጥፍ አስተያየት
አስተያየት - Opinion
በተሳሳተ አስተሳሰብ ከመወደድ ትክክለኛ ሆኖ መጠላት (ከኤርምያስ ጋሹ) Print E-mail
User Rating: / 6
PoorBest 
Articles
Wednesday, 08 October 2008 22:13

ከኤርምያስ ጋሹ (የኢዴአፓ መድህን ማዕከላዊ ኮሚቴ አባል)

(“የኢዴአፓ "ልጓም ለቅቆ ቼቼ"” በሚል ርዕስ በቃልኪዳን አምባቸው ለቀረበው ጽሑፍ የተሰጠ ምላሽ)

ቃልኪዳን አምባቸው የተባሉ ፀሐፊ “የኢዴአፓ "ልጓም ለቅቆ ቼቼ"” በሚል የጻፉትን በአግራሞት አነበብኩ። ስለኢዴአፓ መድህንም ሆነ በአጠቃላይ ስለኢትዮጵያ ፖለቲካ ጉዳዮች በእንዲህ ዓይነት ጽሑፍ እንካ ሠላንቲያ የመሰጣጠት ፍላጐት የለኝም። በኢዴአፓ መድህን ውስጥም እንዲህ ዓይነት ጽሑፎችን እየተከታተሉ ላለማስተባበል በቂ ምክንያት አለን።

Read more...
 
ኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካ በዲሞክራሲ ገጽታ (ከፕ/ር አለማየሁ ገ/ማርያም) Print E-mail
User Rating: / 8
PoorBest 
Articles
Saturday, 04 October 2008 19:32

ፕሮፌሠር አለማየሁ ገ/ማርያም

Prof. Alemayehu G/Mariamኢትዮጵያና ደቡብ አፍሪካን ከሚለይዋቸው ገጽታዎች ዋነኛው በዲሞክራሲ ግንባታ ረገድ እየተጓዙበት ያለው መንገድ ነው። በደቡብ አፍሪካ የዲሞክራሲ መገለጫ የሆነው የህዝብ መንግሥት፣ በህዝብ የተመረጠ መንግሥትና ለህዝብ የሚሠራ መንግሥት የመኖሩ ጉዳይ ነው። (Government of the people by people and for the people) በኢትዮጵያ ያለው የአገዛዝ ሥርዓት መገለጫ ግን የዲሞክራሲ ገጽታ አለው ለማለት ይከብዳል። ምክንያቱም ከዲሞክራሲ መገለጫው ይልቅ ጥቂት ግለሰቦች በሥልጣን ላይ የሚቆዩበትና የህዝብን ሀብት እንደፈለጉ የሚያደርጉበት ሁኔታ የበለጠ ይጐላልና።

Read more...
 
እንኳን ለአዲሱ ዓመት አደረሰህ! (ከፕ/ር መስፍን ወ/ማርያም) Print E-mail
User Rating: / 27
PoorBest 
Articles
Saturday, 27 September 2008 23:17

 መስፍን ወልደማርያም (ፕ/ር) መስከረም ፳፻፩ ዓ.ም.

የሰሞኑ መልካም ምኞች የሚመስል ስሜት የምንለዋወጠው “እንኳን አደረሰሽ (አደረሰህ)” በመባባል ነው። ከየት ተነስተን ወዴት እንደደረስን ግን አናውቅም። ምኞቱ የሚገልጸው ሁላችንም በአንድነት ወደተሻለ ደረጃ መሸጋገራችንን ይመስላል፤ እውነቱ ግን ሁላችንም በአንድነት ቁልቁል ወርደናል።

Read more...
 
የአፍሪካውያን ተስፋ (ከፕ/ር መስፍን ወ/ማርያም) Print E-mail
User Rating: / 15
PoorBest 
Articles
Friday, 26 September 2008 19:35

ከፕሮፌሠር መስፍን ወልደማርያም (መስከረም ፳፻፩ ዓ.ም.) 

ጥንት ስለአፍሪካ ጥሩ ነገር፣ ጥሩ ተስፋ ብቅ የሚለው ከወደ ምሥራቁ በኩል ከኢትዮጵያ ነበር። የአፍሪካ ደቡቡ ገና የኢትዮጵያ የነፃነት ጮራ ሊፈነጥቅበት እየሞከረው ነበር። በኬንያና በታንዛንያ በኩል አድርጎ፣ በዛምቢያና በዚምባብዌ ወደ ዘረኛው የጎሣ አገዛዝ ወደ ደቡብ አፍሪካ ሙቀቱንና ብርሃኑን ማሰማትና ማሳየት ጀምሮ ነበር። ኔልሰን ማንዴላ በጎረምሣነታቸው ወደ ኢትዮጵያ የመጡት የኢትዮጵያን የነፃነት ሙቀትና ብርሃን ፈልገው ነበር።

Read more...
 
ወደራሳችን እንመልከት (ከዳኛቸው ቢያድግልኝ) Print E-mail
User Rating: / 3
PoorBest 
Articles
Tuesday, 23 September 2008 21:55

የተማርነው ከእውቀት እንድንርቅ አምባገነንነትንም እንድናከብር ነው

ከዳኛቸው ቢያድግልኝ This e-mail address is being protected from spambots, you need JavaScript enabled to view it  

ጤና ይስጥልኝ ወገኖቼ! ቀደም ሲል በኢትዮጵያ ጉዳይ ይቅርታን ማን ይጠይቅ ይቅርታስ ለምን? በሚል ርዕስ በኢትዮሚድያ (http://ethiomedia.com/accent/sorry.pdf) ላይ ጽሁፍ አቅርቤ ነበር። ወደራሳችን መልከት ማድረግ እጅግ አስፈላጊ መሆኑን በማማመን በጥልቅ ጉዳዩን አውቃለሁ እንደሚል ጠቢብ ሳይሆን እንደ ትውልድ ያገባኛል በሚል እምነት ለውይይት፣ ለትምህርት፣ መንደርደርያ እንዲሆን በማሰብ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ጥቂት ማለትን ስለመረጥኩ ነው።

Read more...
 
«StartPrev12345678910NextEnd»

Page 1 of 13
 

በጽሑፍ መሳተፍ ለምትፈልጉ በሙሉ!

በማናቸውም ጉዳይ ላይ ያለዎትን ሃሳብ፣ አስተያየት፣ ትችት፣ ግጥም፣ ልብወለድ፣ … በማይክሮሶፍት ወርድ ፕሮግራም በዩኒኮድ ፎንት ጽፈው ከራስዎ ኢ-ሜይል ሳጥን ጽሑፎትን አያይዘው በኢ-ሜይል አድራሻችን 

ethiopiazare@gmail.com ቢልኩልን ለሥራችን ቅልጥፍና ይረዱናል።

ኢትዮጵያ ዛሬ