Home መጣጥፍ አስተያየት ወያኔ ማነው?
 
ወያኔ ማነው? Print E-mail
User Rating: / 8
PoorBest 
Articles - Opinion

አያልሰው ደሴ (የግል አስተያየት)

“... ይህ ድርጅት ከትግራይ ወደ ቀረው የሀገሪቱ ክፍል ሲሸጋገር፣ ይዞታውን እንጂ መሠረታዊ የሆነውን የፖለቲካ እምነቱን አይደለም የቀየረው፤ ማለትም በተወሰነ አካባቢ (በትግራይ) የነበረውን ይዞታ አስፍቶ በመላ ኢትዮጵያ መዘርጋት መቻሉ ብቻ ነው ልዩነቱ። ስለሆነም ከ”እነሱና እኛ” ፖለቲካዊ ጎጠኝና ጎሠኛ ጠባብ እምነቱ በመነጨ ፍልሥፍናው መሰረት ሲሠራበት የቆየውን ጠባብና ኢ-ዲሞክራሲያዊ አሠራር ቦታ ስለቀየረ ወይም ይዞታውን ስላሰፋ ሊቀይር አይችልም። ...” በማለት ሰፋ ያል የግል አስተያየታቸውን ያደረሱን አያልሰው ደሴ ናቸው።

 

“ወያኔ ማነው?” የሚለውን የአያልሰው ደሴን ሙሉ ጽሑፍ በፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ይጫኑ!

 

አዲስ ዜናዎችና ጽሑፎች

 

በጽሑፍ መሳተፍ ለምትፈልጉ በሙሉ!

በማናቸውም ጉዳይ ላይ ያለዎትን ሃሳብ፣ አስተያየት፣ ትችት፣ ግጥም፣ ልብወለድ፣ … በማይክሮሶፍት ወርድ ፕሮግራም በዩኒኮድ ፎንት ጽፈው ከራስዎ ኢ-ሜይል ሳጥን ጽሑፎትን አያይዘው በኢ-ሜይል አድራሻችን 

ethiopiazare@gmail.com ቢልኩልን ለሥራችን ቅልጥፍና ይረዱናል።

ኢትዮጵያ ዛሬ