በአገርዎና በራስዎ ቋንቋ በኢትዮጵያ ዛሬ ድረ ገጽ ይሳተፉ!
የኢትዮጵያ ዛሬ ዝግጅት ክፍል
እዚህ በመጫን በኢ-ሜይል ያገኙናል
News & Views
Radio / TV
የመጽሐፉ ርዕስ - የወገን ጦር ትዝታዬ
ደራሲ - ማሞ ለማ (ሻለቃ)
አሣታሚ - ሻማ ቡክስ
አታሚ - የተባበሩት አታሚዎች አ.አ. ኢትዮጵያ
የገፅ ብዛት - 497
የታተመበት ዓመት - 2001 ዓ.ም.
ዋጋው - ያልተመለከተ
ሂሳዊ ንባብ - አበራ ለማ
ፀሐፊ - ደረጀ ደምሴ
ቋንቋ - አማርኛ
አሣታሚና አከፋፋይ - Aesop Publishers & Distributors
ዋጋ - 25 የአሜሪካ ዶላር
“አባቴ ያቺን ሰዓት” በደረጀ ደምሴ የተጻፈና በቅርቡ በገበያ ላይ የዋለ አዲስ መጽሐፍ ነው። የመጽሐፉ ፀሐፊ ደረጀ ደምሴ ስለ አባቱ ሜ/ጄ ደምሴ ቡልቶ፣ በኢትዮጵያ ሠራዊት ውስጥ በአመራር ላይ ስለነበሩት ከፍተኛ መኮንኖች፤ እንዲሁም ስለ ግንቦት 81 መፈንቅለ መንግስት የጻፈው አዲስ መጽሐፍ ነው። ደረጀ ከአባቱ ጋር በተለያዩ ቦታዎች እየተዘዋወረ ያየውን እና በቦታው ከነበሩ የተለያዩ ከፍተኛ መኮንኖች ያጠናቀረውን፤ በጣፋጭ ትረካ አቅርቦታል።
በኢትዮጵያ ዛሬ ዘጋቢ
”... ”የወገን ጦር ትዝታዬ” የተሰኘው ይሄ መጽሐፍ የደርግን የ17 ዓመት ታሪክ ለማወቅ የሚሹ በሙሉ ሊያነቡት፣ ሊመረምሩት፣ ለትውልድ ሊያሳልፉት የሚገባ መጽሐፍ ነው ብዬ አምናለሁ። ስለደርግ ብዙም መጻሕፍት አልተፃፉም፤ በተለይም በደርግ አባላትና በወቅቱ በከፍተኛ ሥልጣን ላይ የነበሩ ግለሰቦች የሚያውቁትን ታሪክ ለትውልድ አላካፈሉም። ...”
"ግራ ገባኝ" ዳንኤል ፍስኀዬ
ቀሪ ቪዲዮዎች ...