|
|
|
Saturday, 27 September 2008 09:23 |
|
እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሠላም አደረስዎ! … “መስከረም ባበባው ሠርግ በጭብጨባው ይታወቃል” ይላሉ አበው። አንድም መስከረም ርዕሰ ዓውደ ዓመት፣ የዘመን መለወጫ በመሆኑ ወርኃ አደይ ወወርኃ ጽጌ ተብሏል። |
|
Read more...
|
|
|
|
|
Saturday, 27 September 2008 09:16 |
|
“... በታሪክ መድረክ ሚናቸውን ተጫውተው ያለፉ ሰዎች እንደ ተውኔት ገፀ ባህርያት ናቸው። ስለሆነም የዕለት ተዕለት ሰብዓዊ ግኑኝነቶችም ሆኑ በመሪና ዜጋ መካከል ያለው ግንኙነት ኅሊናችንን ሳይጫነው ልንፈርድባቸውም ሆነ ልንፈርድላቸው ይገባል ...” ያሉት እውቁ የታሪክ ሊቅ ፕሮፌሠር ባህሩ ዘውዴ ናቸው። |
|
Read more...
|
|
|
|
|
|
|