ኢትዮጵያ ዛሬ

Ethiopia Zare

Tigréns Möbler AB

  • ዋና ገጽ
  • ዜና
    • ዜና
    • ሪፖርታዥ
  • መጣጥፍ
    • አስተያየት
    • ጦማር
  • ቃለምልልስ
    • ቃለምልልስ
  • ኪነ-ጥበብ
    • ግጥም
    • የረቡዕ ግጥም
    • ኪን-አስተያየት
    • አጭር ልብወለድ
    • ሲኒማ
  • ታሪክ
    • ታሪክ
  • መጻሕፍት
    • አዲስ መጽሐፍ
    • ሂስ
    • ከመጻሕፍት
  • የተለያዩ ...
    • ንግግር
    • መግለጫ
  • ቪዲዮ
    • መዝናኛ
    • ሙዚቃ
    • ፖለቲካ
    • ሌሎች
  • ከመገናኛ ብዙኀን
    • ጋዜጦች
    • መጽሔቶች
    • ራዲዮ
  • ከካሜራው
    • ፎቶግራፍ
    • ፎቶ ሞንታዥ
    • ቨዲዮ

ማውጫ

  • ዋና ገጽ
  • ዜና
  • አስፈንጣሪዎች
  • አድራሻችን

Quick Links

News & Views

  • Abbay Media
  • Abugida
  • Cyber Ethiopia
  • ECADF
  • EMF
  • Ethiomedia
  • Ethiopian Review
  • Nazret
  • Quatero
  • More Links ...

Radio / TV

  • Addis Dimts
  • ESAT
  • DW (Germen)
  • ህብር (ላስ ቬጋስ)
  • VOE (Sweden)
  • VOA
  • Lucy (England)
  • More Links ...

አዲስ ግጥሞች

  • አባዩ አባይ
  • ገለባ አመድ (ያምሮት አወቀ)
  • ለብ ነው ለብ ነው
  • ንገሯት! - ለምለም ፀጋው

አዲስ መጣጥፎች

  • ዱላ መመከት ያቃተው አማራ
  • ፓትርያርክ አቡነ ማቲያስና የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በዓባይ ወንዝ ዙሪያ ትልቅ የቤት ሥራ ይጠብቃቸዋል
  • የ"ኢሕአዴግ ደጋፊዎች" መልካም እንቅስቃሴ
  • ተገፊዎች የባህሪ ለውጥ አምጡ እንጂ!
  • ወያኔ ህወሓት ያልከበደው ኢትዮጵያዊ ማነው?

እናንት የዋሆች ከኤርትራ የኢትዮጵያን ነፃነት እንዴት ትሻላችሁ? (ከሙሉነህ ዮሐንስ)

ሙሉነህ ዮሐንስ ( This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. )

ምላሽ “በኤርትራ በቀር ወደ ኢትዮጵያ ነፃነት የሚወስድ መንገድ የለም” በሚል አባኪያና ጓደኞቹ ለጻፉት

በመጀመሪያ ጓደኛየ አባኪያ ሠላም ላንተና ለጓደኞችህ ይሁን! ሰሞኑን ኢትዮጵያ ዛሬ (www.ethiopiazare.com) ድረ-ገጽ ላይ ያወጣችሁትን ጽሑፍ በግርምትና በአንክሮ ደጋግሜ አነበብኩት። ይህን እንደሳማ የሚቆጠቁጥ አርዕስት ደፍራችሁ ለውይይት ስላቀረባችሁት እያመሰገንኩ፤ አስተሳሰባችሁ ግን አስደንግጦኛል፤ አጥብቄም እቃወመዋለሁ። ኢትዮጵያውያን ወገኖች የኤርትራን ጉዳይ በዚህ መልኩ ያዩታል የሚል ግምት አልነበረኝም። አስተያየቴን በግል ልሰጣችሁ አስቤ ነበር። የጉዳዩን አደባባይ መውጣትና ለኢትዮጵያችን ሊኖረው የሚችለውን አደገኝነት ሳስበው እንዲሁም የውይይት ግብዣችሁን ሳክልበት በይፋ ምልከታየን ማድረስ መረጥኩ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ግንቦት 7 ለእንቁጣጣሽ ወደ ኢትዮጵያ የሚያሰራጨውን ራዲዮ ይጀምራል

Ginbot 7Ethiopia Zare (ማክሰኞ ነኀሴ 27 ቀን 2000 ዓ.ም. September 02, 2008)፦ በቅርቡ የተቋቋመው ግንቦት 7 የፍትህ፣ የነፃነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ የሚቀጥለው ሣምንት ኀሙስ መስከረም 1 ቀን 2001 ዓ.ም. (September 11, 2008) በአዲስ አበባ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 2 ሰዓት (8 P.M. / 20:00) ላይ ስርጭቱን በአማርኛ ቋንቋ እንደሚጀምር የንቅናቄው የህዝብ ግንኙነትና ቅስቀሳ ዘርፍ አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ቆይታ ከፕሮፌሠር መስፍን ጋር

«በኢትዮጵያ ሠላማዊ ትግል አያዋጣም የሚባለው ከአሜሪካ ወይም ከአውሮፓ አይደለም» ፕሮፌሠር መስፍን ወ/ማርያም

Prof. Mesfin Woldemariyamፕሮፌሠር መስፍን ወ/ማርያም የሰባዊ መብት ታጋይ በመሆን ለረጅም ዓመታት የኢሰመጉ ፕሬዝዳንት ሆነው አገልግለዋል። ከዛም ቅንጅትን ትተው እስከወጡበት ጊዜ ድረስ በፖለቲካ ትግል ውስጥ ቆይተው የነበረ ሲሆን፣ አሁን ደግሞ በአንድነት ፓርቲ ብሔራዊ ምክር ቤት አባል ናቸው። ፕሮፌሠር መስፍን ከፓርቲው ዋና ፀሐፊ አቶ አስራት ጣሴ ጋር በመሆን በአሜሪካን ሀገር በዘጠኝ ስቴቶች ለሚገኙ ደጋፊዎቻቸው ቅስቀሳ ሲያደርጉ ቆይተው ባለፈው ሣምንት ወደ ሀገር ቤት ተመልሰዋል። ፕሮፌሠር መስፍን የትጥቅ ትግልን አጠንክረው ሲቃወሙ ይደመጣሉ። ጽዮን ግርማ (የእንቢልታ ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ) ስለትጥቅና ሠላማዊ ትግል ስልት ከፕሮፌሠር መስፍን ወ/ማርያም ጋር ቆይታ አድርጋለች።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ከኤርትራ ጋር የመሥራት አስፈላጊነት (አባኪያና ጓደኞቹ)

በኤርትራ በቀር ወደ ኢትዮጵያ ነፃነት የሚወስድ መንገድ የለም

አባኪያና ጓደኞቹ ከካናዳ - ነኀሴ 2000 ዓ.ም.

ኤርትራን እንደ አገር፤ ሻዕቢያን እንደ አጋር

ብዙዎቻችሁ ይሄ ቀጥዬ የምጽፈው ነገር፤ ገና ከርዕሱ ወደላይ ሊላችሁ ይችላል። ለምደነዋል። ሃሳብን በነፃነት በመግለጽ መብት ብናምንም፣ ብዙ ራሳችንን እንደ ዲሞክራት የምንቆጥር ሰዎች በፖለቲካችን ውስጥ የሚሰነዘሩ አንዳንድ ሃሳቦች ሽቅብ ሽቅብ ሲሉን ባለፉት ጥቂት ዓመታት ተመልክቻለሁ። ሃሳብ እንደተመልካቹ ነው። አንዳንድ ሰዎች የኤርትራ ነገር እይይይይይይ … ሊያሰኛቸው ይችላል። አንድ ምልከታ ነውና አልቃወምም።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ፊፋ ኢትዮጵያን ለስድስት ዓመታት ከማናቸውም ውድድሮች ያግዳታል

ኢትዮጵያ ለ2010 የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ከሞሮኮ ጋር የምታደርገውን የማጣሪያ ውድድር እንዳትካፈል ታገደች

Ethiopia Zare (ዓርብ ነኀሴ 23 ቀን 2000 ዓ.ም. August 29, 2008)፦ አዲሱ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አመራር በተደጋጋሚ ከዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ፌዴሬሽን (ፊፋ) የተለያዩ ማስጠንቀቂያዎች ቢሰጡትም፣ የፊፋን ውሳኔ ሳያሟላና ምላሽ ሳይሰጥ ቀርቷል። በዚህም ምክንያት ለ2010 እ.ኤ.አ. የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ኢትዮጵያ የታገደች ሲሆን፣ ምናልባትም ለሚቀጥሉት ስድስት ዓመታት ከማናቸውም ውድድሮች ልትታገድ እንደምትችል ፊፋ አስጠንቅቋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ኢትዮጵያና ኤርትራ ወደ ሠላም ወይስ ወደ ጦርነት?

(ትንታኔ)

በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል ሠላም ለማስከበርና ለማስፈን በሚል በሁለቱ ሀገራት ድንበር መሃከል ሰፍሮ የነበረው የተባበሩት መንግሥታት ሠላም አስከባሪ ቡድን (አንሚ) ባለፈው ሐምሌ 23 ቀን 2000 ዓ.ም. ተልዕኮው መገባደዱን ገልጾ ከሰፈረበት ጥሎ መውጣቱ አይዘነጋም። የአንሚ ውሳኔ በርካቶችን ያሳሰበ ጉዳይ ከመሆኑም በላይ ሁለቱ ሀገራት ወደ ሠላም ወይንስ ወደ ጦርነት ነው የሚያመሩት? የሚል ጥያቄ አስከትሏል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

“መንግሥት ሀገሪቱን ማስተዳደር ተስኖታል” የምክክር መድረክ

Ethiopia Zare (ዓርብ ነኀሴ 23 ቀን 2000 ዓ.ም. August 29, 2008)፦ ከ14 ሚሊየን ህዝብ በላይ በረሃብ እየተገረፈና በአንዳንድ የሀገሪቱ ክልሎችም በድንበርና በመሬት ይገባኛል ጉዳዮች፣ በርካታ ዜጎች ደም አፋሳሽ ግጭቶች ውስጥ መግባታቸው፣ የመንግሥትን ሀገር የማስተዳደር ብቃት ጥያቄ ውስጥ እንዳስገባ መድረክ ለዲሞክራሲያዊ ምክክር በኢትዮጵያ አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የሪፖርተር ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ከስድስት ቀን በኋላ በዋስ ተለቀቀ

ሰኞ ጎንደር ፍ/ቤት ይቀርባል

Ethiopia Zare (ዓርብ ነኀሴ 23 ቀን 2000 ዓ.ም. August 29, 2008)፦ ባለፈው ሣምንት ዓርብ ነኀሴ 16 ከቢሮው በፖሊሶች ከአዲስ አበባ የሪፖርተር ጋዜጣ ቢሮ ወደ ጎንደር የተወሰደው ጋዜጣው ባለቤትና ዋና አዘጋጅ አማረ አረጋዊ ረቡዕ ነኀሴ 21 ቀን 2000 ዓ.ም. ምሽት ላይ በስድስተኛ ቀኑ ከእስር በዋስ ተለቅቋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የአንድነት ፀሎት ጥሪ ለቴዲ አፍሮ

Teddy AfroEthiopia Zare (ዓርብ ነኀሴ 23 ቀን 2000 ዓ.ም. August 29, 2008)፦ የአርቲስት ቴዎድሮስ ካሣሁን (ቴዲ አፍሮ) አብሮ አደግ የሆኑትና የቤተልሔም ት/ቤት ተማሪዎች በየእምነታቸው በጾምና በፀሎት ሊያስቡት ማቀዳቸውን ገልጸው፣ በጾምና በፀሎቱ ለመሳተፍ ለሚፈልጉ የቴዲ አፍሮ አድናቂዎች፣ ዘመድና ወዳጆች በያሉበት በመሆን ዘር፣ ፖለቲካ፣ ኃይማኖት ወደማይለየው ፈጣሪያቸው ይማፀኑ ዘንድ ጥሪ አቅርበዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ለአቶ አብርሃም ያየህ ጽሑፍ የተሰጠ ምላሽ (ከተስፋዬ ማሩ)

ሃሳብን በነፃነት የመግለጽ መብት ሳይከበር የጥላቻ ፖለቲካን እና የመሳሰሉትን ለመዋጋት መሞከር ከንቱ ልፋት ነው

በተስፋዬ ማሩ ( This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. ) - ለአቶ አብርሃም ያየህ ጽሑፍ የተሰጠ ምላሽ

በሀገራችን ፖለቲካ ውስጥ በተለያዩ ጊዜያት የሚነሱትን የጥላቻ ክስተቶች በተመለከተ ጥቂት ተብሏል። ቀና አመለካከት ያላቸው ሰዎች ጥላቻ ሊያመጣ የሚችለውን ክፉ ውጤት እየጠቀሱ ማስጠንቀቂያ በሞላበት ሁኔታ ለማስተማር ሞክረዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

Page 141 of 171

  • Start
  • ወደ ቀዳሚው
  • 136
  • 137
  • 138
  • 139
  • 140
  • 141
  • 142
  • 143
  • 144
  • 145
  • ወደ ቀጣዩ
  • End
ENTC ህዝባዊ ስብሰባ እሁድ ሜይ 26 ቀን 2013 ስዊድን
ወረራ ዋሽንግቶን ዲሲ ሜይ 20 ቀን 2013

አዲስ የወጡ ...

  • አባዩ አባይ
  • "መንግሥት በጎንደር የበዓል ቆዳ ለማሰባሰብ ያደረገው ሙከራ ሳይሳካ ቀረ" ፍኖተ ነፃነት ቁ. 75
  • ገለባ አመድ (ያምሮት አወቀ)
  • ለብ ነው ለብ ነው
  • ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ ቁጥር 74
  • ፕሮጀክት ኤደን (ታላቅ የመወያያ መድረክ በቫንኩቨር ካናዳ)
  • "አቤት!" ኃይሌ ሩትስ
  • ንገሯት! - ለምለም ፀጋው
Gojo Little Africa

አዲስ ቪዲዮ

"አቤት!" ኃይሌ ሩትስ


ቀሪ ቪዲዮዎች ...

አዲስ ዜናዎችና ጽሑፎች

  • ዱላ መመከት ያቃተው አማራ
  • ፓትርያርክ አቡነ ማቲያስና የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በዓባይ ወንዝ ዙሪያ ትልቅ የቤት ሥራ ይጠብቃቸዋል
  • የ"ኢሕአዴግ ደጋፊዎች" መልካም እንቅስቃሴ
  • ተገፊዎች የባህሪ ለውጥ አምጡ እንጂ!

በብዛት የተነበቡ

  • የጠ/ሚ/ር መለስ ዜናዊ አባት አረፉ
  • የሔኖክ ገብሬ ሁለት አዲስ ዘፈኖች
  • ኢትዮጵያዊ ድረገጾች ማስፈንጠሪያ (Links)
  • ቴዲ አፍሮ የስድስት ዓመት እስራት ተፈረደበት
  • ድምፃዊት ማንአልሞሽ ዲቦ (ዓሣ በለው) አረፈች
  • የጠ/ሚ መለስ ዜናዊ አስከሬን ከሀገር ውጭ ነው

EZ ©

© 2007 - 2013 ኢትዮጵያ ዛሬ፣ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው። Copyright © 2007 - 2013 EthiopiaZare.com. All Rights Reserved.

Template by A4