ኢትዮጵያ ዛሬ

Ethiopia Zare

Tigréns Möbler AB

  • ዋና ገጽ
  • ዜና
    • ዜና
    • ሪፖርታዥ
  • መጣጥፍ
    • አስተያየት
    • ጦማር
  • ቃለምልልስ
    • ቃለምልልስ
  • ኪነ-ጥበብ
    • ግጥም
    • የረቡዕ ግጥም
    • ኪን-አስተያየት
    • አጭር ልብወለድ
    • ሲኒማ
  • ታሪክ
    • ታሪክ
  • መጻሕፍት
    • አዲስ መጽሐፍ
    • ሂስ
    • ከመጻሕፍት
  • የተለያዩ ...
    • ንግግር
    • መግለጫ
  • ቪዲዮ
    • መዝናኛ
    • ሙዚቃ
    • ፖለቲካ
    • ሌሎች
  • ከመገናኛ ብዙኀን
    • ጋዜጦች
    • መጽሔቶች
    • ራዲዮ
  • ከካሜራው
    • ፎቶግራፍ
    • ፎቶ ሞንታዥ
    • ቨዲዮ

ማውጫ

  • ዋና ገጽ
  • ዜና
  • አስፈንጣሪዎች
  • አድራሻችን

Quick Links

News & Views

  • Abbay Media
  • Abugida
  • Cyber Ethiopia
  • ECADF
  • EMF
  • Ethiomedia
  • Ethiopian Review
  • Nazret
  • Quatero
  • More Links ...

Radio / TV

  • Addis Dimts
  • ESAT
  • DW (Germen)
  • ህብር (ላስ ቬጋስ)
  • VOE (Sweden)
  • VOA
  • Lucy (England)
  • More Links ...

አዲስ ግጥሞች

  • አባዩ አባይ
  • ገለባ አመድ (ያምሮት አወቀ)
  • ለብ ነው ለብ ነው
  • ንገሯት! - ለምለም ፀጋው

አዲስ መጣጥፎች

  • የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ
  • ዱላ መመከት ያቃተው አማራ
  • ፓትርያርክ አቡነ ማቲያስና የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በዓባይ ወንዝ ዙሪያ ትልቅ የቤት ሥራ ይጠብቃቸዋል
  • የ"ኢሕአዴግ ደጋፊዎች" መልካም እንቅስቃሴ
  • ተገፊዎች የባህሪ ለውጥ አምጡ እንጂ!

“ለረሃብተኛው ተጨማሪ ዕርዳታ ያስፈልገናል” የመንግሥት ባለሥልጣናት

Ethiopia Zare (ቅዳሜ ነኀሴ 3 ቀን 2000 ዓ.ም. August 09, 2008)፦ ሐሙስ ዕለት የግብርናና ገጠር ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አበራ ደሬሣ እና የአደጋና መከላከል ዝግጁነት ኤጀንሲ ዳይሬክተር ስምኦን መቻሌ ለዓለም አቀፍ የሚዲያ ሰዎች በሰጡት መግለጫ የረሃብተኛው ቁጥር መጨመሩንና አስቸኳዋይ የምግብ ዕርዳታ እንደሚስፈልግም ገለጹ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ሀገረማርያም በተነሳ የጎሣ ግጭት 8 ሰዎች ሞቱ

 

Ethiopia Zare (ቅዳሜ ነኀሴ 3 ቀን 2000 ዓ.ም. August 09, 2008)፦ በግጦሽ መሬትና በድንበር ግጭት ምክንያት በተነሳ አለመግባባት በኦሮሚያ ክልል በቦረና ዞን በደቡብ ክልል የሚዋሰኑ ከአዲስ አበባ 534 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከምትገኘው ሀገረማርያም ከተማ 47 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኙ ሁለት ጎሣዎች መካከል በተነሳ ግጭት ስምንት ሰዎች መሞታቸውን የኢትዮጵያ ዛሬ ምንጮች አረጋገጡ።

 

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አንድ የኢህአዲግ የፓርላማ አባል እንግሊዝ አገር ጥገኝነት ጠየቀ

Ethiopia Zare (ቅዳሜ ነኀሴ 3 ቀን 2000 ዓ.ም. August 09, 2008)፦ አቶ በለጠ ኢታና የተባሉ የገዥው ፓርቲ ኢህአዴግ የፓርላማ አባል እና በፓርላማው የመንግሥት አስተዳዳር ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ፕሬዝዳንት በእንግሊዝ አገር ጥገኝነት መጠየቁ ታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የቴዲ አፍሮ ጠበቃ ተፈታ፣ ቴዲ ከጨለማ ቤት ወጣ

Ethiopia Zare (ዓርብ ነኀሴ 2 ቀን 2000 ዓ.ም. August 08, 2008)፦ የቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) ጠበቃ አቶ ሚሊዮን አሰፋ ባለፈው ረቡዕ ሐምሌ 30 ቀን 2000 ዓ.ም. ”ችሎት በመዳፈር” በሚል ለአንድ ወር ከሃያ ቀናት ከተፈረደበት በኋላ በጠቃው አቶ አበባ አሳምን አማካኝነት ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ተዘዋዋሪ ችሎት ይግባኝ በማለቱ አቶ ሚሊዮን ዛሬ ማምሻውን መፈታቱን እንዲሁም ቴዲ አፍሮ ደግሞ 27 ቀናት ታስሮ ከነበረበት ጨለማ ቤት እንዲወጣ መደረጉን የኢትዮጵያ ዛሬ ምንጮች ገለጡ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ከ34 ዓመት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ስለድርቅ ተዘፈነ

Ethiopia Zare (ኀሙስ ነኀሴ 1 ቀን 2000 ዓ.ም. August 07, 2008)፦ ወጣት ሔኖክ ገብሬ ከኢትዮጵያ ዛሬ ድረ ገጽ በጋራ በመተባበር ”ምንድንነው ምስጢሩ?” በሚል ርዕስ በሀገራችን በተደጋጋሚ እየተከሰተ ያለውን ድርቅና ረሃብ በሚመለከት ነጠላ ዜማ በዛሬው ዕለት ለህዝብ አቅርቧል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የጥላቻ-ፖለቲካ ለኢትዮጵያ ህልውና ጠንቅ ነው (ከአብርሃም ያየህ)

ከአብርሃም ያየህ (ሐምሌ 30 ቀን 2000 ዓ.ም. / August 6, 2008)

ባሁኑ ጊዜ፣ በኢትዮጵያ የቃሚዊው ጎራ፣ የአብዛኛዎቹ ተቃዋሚ ነን ባይ ኃይሎችና ደጋፊዎቻቸው ዋነኛ የማታገያ ስልት ሆኖ በማገልገል ላይ ያለው በጥላቻ የተመሰረተ ፖለቲካ ነው። ይህ መርዘኛና አደገኛ የጥላቻ-ፖለቲካ፣ በትግራይ ስም በሚንቀሳቀሱ ኃይሎች ወይም በገዢው ፓርቲ ብቻ ያተኮረ አይደለም። አትኩሮቱ፣ በጅምላ አጠቃላዩን የትግራይ ህዝብ ዒላማ ያደረገ ነው። የህዝባቸውና ያገራቸው ህልውና የሚከነክናቸው ዜጎች፣ የዚህ አደገኛ በሽታ መዘዙ በትክክል ተረድተው አጥብቀው ካልታገሉት በቀር፣ ሄዶ-ሄዶ በመጨረሻ ኢትዮጵያን በመበተን ያለው ሚና እጅግ ወሳኝ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ነገ ኢህአዴግን ልንደግፍ እንችላለን (ግርማ ካሣ)

ግርማ ካሣ (ቺካጎ) This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. - ሐምሌ 30 ቀን 2000 ዓ.ም.

የቅንጅት ወራሽ ነው ብዬ የማምነው፣ መሰረቱን ኢትዮጵያ ያደረገውንና ሠላማዊ በሆነ መንገድ በኢትዮጵያ ውስጥ ለውጥ ለማምጣት እየታገለ ያለውን አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ አንደአብዛኛው ኢትዮጵያዊ እደግፋለሁኝ። አንደ አብዛኛው ኢትዮጵያዊም ኢህአዴግን የምቃወም ሰው ነኝ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የአንድነት ፓርቲ ማመልከቻ ዓርብ በቦርዱ ይታያል

ቦርዱ በአንድ ወር ምላሽ ካልሰጠ ድርጅቱ ሕጋዊ ይሆናል

Ethiopia Zare (ኀሙስ ነኀሴ 1 ቀን 2000 ዓ.ም. August 07, 2008)፦ ዛሬ ከአዲስ አበባ በደረሰን መረጃ መሰረት አንድነት ፓርቲ አስር ማስተካከያዎችን አድርጎ ያስገባው ማመልከቻ ከጽሕፈት ቤቱ ወደ ቦርዱ መመራቱንና ዓርብ ለመጀመሪያ ጊዜ ቦርዱ እንደሚያየው ታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የቴዲ አፍሮ ጠበቃ እስር ተፈረደበት

Teddy Afroጋዜጠኛው በገደብ ተለቋል

የቴዲ ጠበቃ እንቁጣጣሽን ቃሊቲ ያሳልፋል

Ethiopia Zare (ረቡዕ ሐምሌ 30 ቀን 2000 ዓ.ም. August 06, 2008)፦ የቴዎድሮስ ካሳሁንን ችሎት የሚመሩት ዳኛ ልዑል ገብረማርያም በችሎቱ ሂደት ላይ ፍትሃዊ ባለመሆናቸው የተነሳ ለዳኞች አስተዳደር ጉባኤ ክስ እመሰርታለሁ በማለት ለአዲስ ነገር ጋዜጣ ላይ ቃለምልልስ የሰጠው የቴዲ አፍሮ ጠበቃና ቃለ ምልልሱን ያተመው ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ ዛሬ የተፈረደባቸው መሆኑን የአዲስ አበባ ዘጋቢዎቻችን አረጋገጡ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የቴዲ ጠበቃና የአዲስ ነገር አዘጋጅ ለነገ ተቀጠሩ

ታስረው ይቆዩ ተብሏል

Ethiopia Zare (ማክሰኞ ሐምሌ 29 ቀን 2000 ዓ.ም. August 05, 2008)፦ በዳኛ ልዑል ገ/ማርያም ትዕዛዝ ዛሬ ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ የታዘዙት የቴዲ አፍሮ ጠበቃ ሚሊዮን አሰፋና የአዲስ ነገር ጋዜጣ አዘጋጅ መስፍን ነጋሽ ታስረው ካደሩበት የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበው፤ ለነገ መቀጠራቸውን የፍርዱን ሂደት ከተከታተሉ የኢትዮጵያ ዛሬ ምንጮች ለማወቅ ችለናል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

Page 145 of 171

  • Start
  • ወደ ቀዳሚው
  • 140
  • 141
  • 142
  • 143
  • 144
  • 145
  • 146
  • 147
  • 148
  • 149
  • ወደ ቀጣዩ
  • End
ENTC ህዝባዊ ስብሰባ እሁድ ሜይ 26 ቀን 2013 ስዊድን

አዲስ የወጡ ...

  • አባዩ አባይ
  • "መንግሥት በጎንደር የበዓል ቆዳ ለማሰባሰብ ያደረገው ሙከራ ሳይሳካ ቀረ" ፍኖተ ነፃነት ቁ. 75
  • ገለባ አመድ (ያምሮት አወቀ)
  • ለብ ነው ለብ ነው
  • ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ ቁጥር 74
  • "አቤት!" ኃይሌ ሩትስ
  • ንገሯት! - ለምለም ፀጋው
  • ፍኖተ ነፃነት ጋዜጣ ቁጥር 73 ከአዲስ አባባ
Gojo Little Africa

አዲስ ቪዲዮ

"አቤት!" ኃይሌ ሩትስ


ቀሪ ቪዲዮዎች ...

አዲስ ዜናዎችና ጽሑፎች

  • የኛ ነገር፡ የኔም ነገር፤ አንድ
  • ዱላ መመከት ያቃተው አማራ
  • ፓትርያርክ አቡነ ማቲያስና የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በዓባይ ወንዝ ዙሪያ ትልቅ የቤት ሥራ ይጠብቃቸዋል
  • የ"ኢሕአዴግ ደጋፊዎች" መልካም እንቅስቃሴ

በብዛት የተነበቡ

  • የጠ/ሚ/ር መለስ ዜናዊ አባት አረፉ
  • ኢትዮጵያዊ ድረገጾች ማስፈንጠሪያ (Links)
  • የሔኖክ ገብሬ ሁለት አዲስ ዘፈኖች
  • ቴዲ አፍሮ የስድስት ዓመት እስራት ተፈረደበት
  • ድምፃዊት ማንአልሞሽ ዲቦ (ዓሣ በለው) አረፈች
  • የጠ/ሚ መለስ ዜናዊ አስከሬን ከሀገር ውጭ ነው

EZ ©

© 2007 - 2013 ኢትዮጵያ ዛሬ፣ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው። Copyright © 2007 - 2013 EthiopiaZare.com. All Rights Reserved.

Template by A4