|
|
|
Friday, 21 November 2008 19:21 |
|
“ኢትዮጵያን ሪቪው የተባለው ድረ-ገጽ ወ/ት ብርቱካን ሚዴቅሳ አውሮፓ እንደሚቀሩ መዘገቡን ተከትሎ ሀገር ቤት ያሉ ጋዜጦችም ይህንኑ ማውጣታቸውን ሰማሁና ወዳሉበት ጀርመን ሀገር ስልክ ደውዬ አገኘኋቸው፤ ለጥያቄዎቼም ምላሽ ሰጥተውናል” የሚለን ያሬድ ክንፈ ከስዊድን ነው።
|
|
Read more...
|
|
|
|
Saturday, 15 November 2008 09:09 |
|
'ለተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጥሪ የማቀርበው ነገር፤ ህዝቡ በምርጫ እንዳይሳተፍ የሚከለክል መልዕክት ማስተላለፍ አይገባቸውም' በአውሮፓ ፓርላማ የሶሻሊስት ፓርቲ አባልና በኢትዮጵያ ግንቦት 7 ቀን 1997 ዓ.ም. ተካኺዶ በነበረው ምርጫ የአውሮፓ ምርጫ ታዛቢ ልዑካን ሊቀመንበር የነበሩት አና ጐሜዝ በቅርቡ ከዩሮ ጋዜጣ ጋር በኢትዮጵያ ስላለው የዲሞክራሲ ሁኔታ፣ ስለኦነግ (ስለየኦሮሞ ነፃነት ግንባር)፣ በቀጠናው ስላለው መረጋጋትና ”የቅርብ ወዳጃቸው ናቸው” ተብለው ስለሚጠቀሱት በዶ/ር ብርሀኑ ነጋ ስለተቋቋመው የግንቦት 7 ንቅናቄ ዙሪያ ያደረጉትን ቃለ-ምልልስ ለኢትዮጵያውያን አንባብያን በሚመች መልኩ በአማርኛ ቋንቋ ተርጉመን አቅርበነዋል።
|
|
Read more...
|