ቃለምልልስ

"በመለስ ሞት የተፈጠረውን ክፍተት ልንጠቀምበት ይገባል!" አቶ ግደይ ዘርዓጽዮን

User Rating:  / 4

አቶ ግደይ ዘርዓፅዮን Gedye Zereatsionከአቶ ግደይ ዘርዓፅዮን የኢትዮጵያ ህዝብ የጋራ ትግል ሸንጎ ዋና ፀሐፊ ጋር የተደረገ ቃለምልልስ

“የመለስ ሞት በስርአቱ ላይ የአመለካከት ወይም የአሰራር ለውጥን አላመጣም። አሁን ያሉት መሪዎች ግን ሥርዓቱን የመለስን ያህል ሊቆጣጠሩት አይችሉም። በውስጣቸውም የመከፋፈልና የስልጣን ፉኩቻ ፈጥሯል። ይህ ሁኔታ ለትግላችን አንዳንድ ቀዳዳዎችንና አመቺ ሁኔታዎችን ሊፈጥር ይችላል።”

አቶ ግደይ ዘርዓጽዮን

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ዝ ገጣሚ ዓለማየሁ ዲባባ

User Rating:  / 0

ዓለማየሁ ታዬ This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.

ኢትዮጵያ ውስጥ በጋዜጠኝነት ሙያ በማዕረግ ተመርቆ በዚሁ ሙያ በኤሌክትሮኒክስ ራዲዮ እና ፕሬስ ሚዲያ እያገለገለ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ /Poletical Science and International Relation/ ትምህርቱን እየተከታተለ ባህር ማዶ ዘልቆ በስዊድን ሆላ /Public Media University - radio production and radio project/ ትምህርት የጋዜጠኝነት ሙያውን አዳበረ። በ/labor market/ የ/coaching/ ሙያ ትምህርትም ተከታትሏል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ከኢሳት ጋር ያደረጉት ቃለ-ምልልስ (ቪዲዮ)

User Rating:  / 0

ጋዜጠኛ ሲሳይ አጌና ”የሣምንቱ እንግዳ” በተሰኘው የኢትዮጵያ ሳተላይት ቴሌቭዥን (ኢሳት) ዝግጅት ላይ የግንቦት ሰባት ሊቀመንበር ከሆኑት ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ጋር ከ80 ደቂቃ በላይ የፈጀ ቃለ-ምልልስ አድርጓል። ይህ ቃለ-ምልልስ ክፍል አንድ ሲሆን፣ በምርጫ 97፣ በሽምግልና፣ ... በጠቅላላው በኢትዮጵያ የፖለቲካ ጉዳዮች ላይ ያጠነጥናል። ለመመልከትና ለማድመጥ የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!

ባለ ሐይኩ ሲጠየቅ

User Rating:  / 0

ሰሞኑን BETSY AND THE SUPERCOPTER በሚል ርእስ አዲስ መጽሐፍ በእንግሊዝኛ ቋንቋ ለኅትመት በቅቷል። ደራሲው ዓለማየሁ ታዬ ከዚህ ቀደም ባሳተማቸውና “የዓለማየሁ ሩባያት”፤ “ግራፊቲ” እና “ሐይኩ” በተሰኙ የግጥም መድበል መጽሐፎች እንዲሁም “ጣፋጭ ተረቶች” በሚል ርእስ ባሳተመው ትርጉም የህጻናት መጽሐፍ እናውቀዋለን። በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲና በህንድ ፑኔ ዩኒቨርስቲ በሥነጽሁፍና ሳይኮሎጂ አሁንም በአሜሪካ የተለያዩ ኮሌጆች ትምህርቱን በመከታተል ላይ የሚገኘው ዓለማየሁ ታዬ ኢትዮጵያ ውስጥ በሬዲዮና በኅትመት ጋዜጠኝነት ሰርቷል። በአሁኑ ወቅት በሎስ አንጀለስ ከተማ ቪሌጅ ግሌን ዌስት በተሰኘ ትምህርት ቤት በረዳት አስተማሪነት /Teacher’s Aide/ በመስራት ላይ ይገኛል። የአዲሲቱ መጽሐፍ ለኅትመት መብቃት ምክንያት ሆኖት ታሪኩ ኃይሉ በገጣሚው ስራዎች ላይ ከገጣሚው ጋር ያደረገውን ሰፋ ያለ ቃለምልልስ እነሆ!

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደ ከሲኤንኤን ጋር

User Rating:  / 0

Ethiopia Zare (ረቡዕ ግንቦት 17 ቀን 2003 ዓ.ም. May 25, 2011) ፦ የሲፒጄን “የዓለም አቀፍ ፕሬስ ነፃነት ሽልማት” አሸናፊ የሆነውን ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደን ሲኤንኤን “አፍሪካን ቮይስስ” በተሰኘው ፕሮግራሙ ላይ ቃለምልልስ አድርጎለታል። ፕሮግራሙ የተላለፈው ማክሰኞ ግንቦት 16 ቀን 2003 ዓ.ም. (ሜይ 24 ቀን 2011 እ.ኤ.አ.) ሲሆን፤ በዚህ ቃለምልልስ ጋዜጠኛ ዳዊት ስለራሱ፣ ጋዜጠኝነት በኢትዮጵያ ውስጥ ምን እንደሚመስል፣ ተመዘገበ ስለተባለው የኢኮኖሚ ዕድገት፣ … በአጠቃላይ በሀገሪቱ ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ ሰፋ አድርጎ አብራርቷል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

”ወለላዬ ከስዊድን” ማን ነው?

User Rating:  / 0

የኢትዮጵያ ዛሬ እድምተኛ ከሆኑ ”ወለላዬ” የሚለውን የገጣሚ የብዕር ስም ያውቁታል። የብዕር ስሙ ባለቤት ነዋሪነቱ ስዊድን ለመሆኑም ”ወለላዬ ከስዊድን” በመሆኑ ይጠፋዎታል ብለን አንገምትም። በተለይም ኢትዮጵያ ዛሬን ሁሌም ሲከፍቱ ”የረቡዕ ግጥም”ን በቀኝ በኩል ማንበብዎ አያጠራጥርም። ”ወለላዬ” ማን ነው? ”የረቡዕ ግጥም” ለምን ተባለ? አጫጭር ግጥሞችን ለምን መረጠ? ”ወለላዬ” የሚለውን የብዕር ስም ለምን መረጠ? ወደ ገጣሚነት እንዴት ገባ? ... ሌሎችንም ጥያቄዎች አስመልክቶ የጀርመን ድምፅ ራዲዮው ጋዜጠኛ ተክሌ የኋላ ከወለላዬ ጋር ያደረገውን ቃለምልልስ አቅርበንልዎታል። (ለማዳመጥ የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!)

አርቲስት አብራር አብዶና ደበበ እሸቱ ስለዶ/ር ጥላሁን ገሠሠ ምን ብለው ነበር

User Rating:  / 1

ሊመለከቱት የሚገባ!

Ethiopia Zare(ዓርብ ግንቦት 12 ቀን 2003 ዓ.ም. May 20, 2011) ፦ ሁለቱን ታዋቂ አርቲስቶች አብራር አብዶን እና ደበበ እሸቱን ጨምሮ ሌሎችም ስለየሙዚቃው ንጉሥ ዶ/ር ጥላሁን ገሠሠ የተናገሩትን ፋሲል በቀለ ከስዊድን በድምፅና በምስል በሁለት ክፍሎች በመክፈል እንደሚከተለው አጠናክሮታል። (ለመመልከት የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ! ሁለተኛውን ክፍል ለመመልከት ደግሞ ከቪዲዮው በታች ያለውን ”ሙሉውን አስነብበኝ ...” የሚለውን ይጫኑ!)

ክፍል ፩

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ

User Rating:  / 0

“ቤን አሊን ተመልከቱ፣ ሙባረክን ወይንም ጋዳፊን ስሟቸው ሁሉም ህዝባዊ ጥያቄ ሲበረታባቸው የሰጡት መልስ ተመሳሳይ ነው። ‘እኔ ስልጣኔን ብልቅ ሀገሪቱ ቀውስ ውስጥ ትገባለች የእርስ በርስ ጦርነትም ይከሰታል።’ ነበር ያሉት ይህ የተበላበት ክርክር ሲሆን የሚያሳዝነው ግን የምእራቡ አለም መሪዎች በተወሰነ ደረጃ ሊቀበሉት የመፈለግ አዝማሚያ የሚያሳዩ መሆናቸው ነው። “ይህ ወቅት በተግባር ያረጋገጠው ነገር ሌላው ቀርቶ የተቃዋሚ ፓርቲ ሳይኖር እንኳን ህዝብ ነጻነቱን ካገኘ ወደ እርስ በርስ ጦርነት የማያመራ መሆኑን ነው። ህዝቡ ነጻነት የሚመጣው ከሀላፊነት ጋር መሆኑን ጠንቅቆ ይገነዘባል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

Template by A4