አንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ በስዊድን ያደረገው ህዝባዊ ስብሰባ በድምፅ
አምሮብሽ አምሮብሽ
(ይስማዓለም በረዳ)
ቀሪ ቪዲዮዎች ...
ኀሙስ መስከረም 15 ቀን 2001 ዓ.ም. አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ የመንግሥት፣ የግል እና የውጭ የመገናኛ ብዙኀን ጋዜጠኞችን ጠርቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። በዚህ ጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ከሁሉም የመገናኛ ብዙኀን ጋር ተቀራርቦ እንደሚሠራለና ለሁሉም በሩ ክፍት መሆኑን ገልጿል። ከዚህም በተጨማሪ ፓርቲው የአጭርና የረጅም ጊዜ የሥራ ዕቅዶችን አውጥቶ ለመንቀሳቀስ አስፈላጊውን ዝግጅት እያጠናቀቀ መሆኑን ገልጿል። የፓርቲው ሙሉ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚከተለው ይገኛል።
ከኢትዮጵያ ድንበር ጉዳይ ኮሚቴ የተሰጠ መግለጫ
መስከረም ፲፩ ቀን ፳፻፩ ዓ.ም. (September 21, 2008)
መግለጫውን በፒ.ዲ.ኤፍ. አስነብበኝ።
የዓረና ትግራይ ለዴሞክራሲና ሉዓላዊነት ሊቀመንበር የሆኑት አቶ ገብሩ አስራት መስከረም ፲ ቀን ፳፻፩ ዓ.ም. (September 20, 2008) በዋሽንግተን ዲ.ሲ. ፓርቲው ከህዝብ ጋር ባደረገው ውይይት ላይ ያደረጉትን ንግግር በፒ.ዲ.ኤፍ. አስነብበኝ።
News & Views
Radio / TV