|
Friday, 19 March 2010 23:58 |
|
ዶ/ር መራራ ጉዲና አሜሪካን ሀገር ገብተዋል Ethiopia Zare (ዓርብ መጋቢት 10 ቀን 2002 ዓ.ም. March 19, 2010)፦ መድረክ በሚሳተፍበት የመጭው 2002 ዓ.ም. ምርጫ የገንዘብ ማሰባሰብና ከደጋፊዎቹ ጋር ለመወያየት አንድ የልዑካን ቡድን ሊልክ በዝግጅት ላይ መሆኑን የድርጅቱ አመራር አባል ዶ/ር መራራ ጉዲና በተለይ ለኢትዮጵያ ዛሬ ገለጹ። |
|
ሙሉውን አስነብበኝ ...
|
|
Friday, 19 March 2010 20:08 |
|
Ethiopia Zare (ዓርብ መጋቢት 10 ቀን 2002 ዓ.ም. March 19, 2010)፦ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ሲካሄድበት የቆየው የፓርቲዎች ክርክር አራተኛው ክፍል ዛሬ ዓርብ መጋቢት 10 የተጀመረ ሲሆን፤ በቀደሙት ሦስት የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ በክርክሩ ያልተሳተፈው የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) ለመጀመሪያ ጊዜ ተሳታፊ ሆኗል። |
|
ሙሉውን አስነብበኝ ...
|
|
Wednesday, 17 March 2010 09:05 |
|
Ethiopia Zare (ረቡዕ መጋቢት 8 ቀን 2002 ዓ.ም. March 17, 2010)፦ ባለፈው እሁድ መጋቢት 5 ቀን 2002 ዓ.ም. (ማርች 14 ቀን 2010 እ.ኤ.አ.) በኖርዌይ ኦስሎ ከተማ በተካሄደው የኖርዌይ ደራሲያን ማኅበር ዓመታዊ ጉባዔ ላይ የእ.ኤ.አ. 2009 ሃሳብን በነፃ የመግለጽ ሽልማት ሥነሥርዓት ተካሄደ።
|
|
ሙሉውን አስነብበኝ ...
|
|
Monday, 15 March 2010 22:35 |
“ሞተዋል” የተባሉት አትሌት ዋሚ ቢራቱ በሌ/ኮሎኔሉ ለቅሶ ላይ ተገኝተዋል
Ethiopia Zare (ሰኞ መጋቢት 6 ቀን 2002 ዓ.ም. March 15, 2010)፦ አንጋፋው የሙዚቃ መሣሪያ ተጫዋች፣ ገጣሚ፣ የዜማ ደራሲ እና የሙዚቃ አቀናባሪ ሌተናል ኮሎኔል ሣfህሌ ደጋጎ የቀብር ሥነሥርዓት ዛሬ መጋቢት 6 ቀን 2002 ዓ.ም. ከቀኑ በዘጠኝ ሰዓት በአዲስ አበባ ከተማ ፈረንሣይ ለጋሲዮን በሚገኘው በገነተ-ኢየሱስ ቤተክርስቲያን ዛሬ ተፈፀመ። ሌ/ኮሎኔል ሣህሌ በ79 ዓመቱ በትናንትናው ዕለት ነበር ያረፈው።
|
|
|
ሙሉውን አስነብበኝ ...
|
|
Thursday, 11 March 2010 20:24 |
|
Ethiopia Zare (ሐሙስ መጋቢት 2 ቀን 2002 ዓ.ም. March 11, 2010)፦ ለምርጫው የሁለት ወር ከ15 ቀናት ዕድሜ ቀርቷል። በአዲስ አበባና በተቀሩት የሀገሪቱ ክፍሎች የኢህአዲግ መንግሥት ልዩ ወታደራዊ የጥበቃ ኃይሎችን እያሰማራ መሆኑ ተገለጸ። |
|
ሙሉውን አስነብበኝ ...
|
|
Wednesday, 10 March 2010 19:18 |
|
‘ዘመቻው ተጧጡፎ ቢቀጥልም መድረኩም ሆነ ዓረና ከምርጫው አይወጡም’ አቶ ገብሩ አስራት Ethiopia Zare (ረቡዕ መጋቢት 1 ቀን 2002 ዓ.ም. March 10, 2010)፦ ኢንጂንየር ግዛቸው እና አቶ ስየ አብርሃ ወደ መቀሌ የሚያመሩት እሁድ መጋቢት 5 ቀን 2002 ዓ.ም. መድረክ በትግራይ በሚያደርገው የምርጫ ቅስቀሳ ላይ ተሳትፎ ለማድረግና በትግራይ ክልል የድርጅታቸውን የምርጫ ሂደት ለመከታተል መሆኑን በአዲስ አበባ የኢትዮጵያ ዛሬ ምንጮች ጠቆሙ። |
|
ሙሉውን አስነብበኝ ...
|
|
Wednesday, 10 March 2010 18:27 |
|
Ethiopia Zare (ረቡዕ መጋቢት 1 ቀን 2002 ዓ.ም. March 10, 2010)፦ የግልገል ግቤ ቁጥር ሁለት ከተመረቀና ሥራ ከጀመረ በሁለት ወራት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ በአዲስ አበባ ከተማና በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የመብራት መቋረጥ ህዝብ እየተማረረ መሆኑ ታወቀ። |
|
ሙሉውን አስነብበኝ ...
|
|
Wednesday, 10 March 2010 11:07 |
|
“ባይጫኑን! ባይገፉን! ጥሩ ነው፤ ከተጫኑን ግን ሁሉን ነገር ይፋ እናወጣዋለን!” አቶ ስየ አብርሃ Ethiopia Zare (ረቡዕ መጋቢት 1 ቀን 2002 ዓ.ም. March 10, 2010)፦ አቶ ስየ አብርሃ እና ዶ/ር ነጋሶ ጊዳዳ አሁንም በመከላከያ ሚኒስትርነትና በፕሬዝዳንትነት ሲያገለግሉት የነበረውን የህወሓት/ኢህአዲግ አገዛዝ ከመንቀፋቸውም በላይ አቶ ስየ አብርሃ ከፍተኛ ትኩረት ለሳበው የቢቢሲ ዘገባ ምላሽ ሰጥተዋል። |
|
ሙሉውን አስነብበኝ ...
|
|
Wednesday, 10 March 2010 10:32 |
|
“ህዝቡ ፈርቶና ተሸማቆ መኖር የለበትም” የመድረኩ አመራር
Ethiopia Zare (ረቡዕ መጋቢት 1 ቀን 2002 ዓ.ም. March 10, 2010)፦ ህዝቡ ለነፃነቱ መስዋዕትነት መክፈል እንደሚኖርበት እና ፈርቶና ተሸማቆ መኖር እንደሌለበት የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ኃይሎች አንድነት መድረክ (መድረክ) የካቲት 28 ቀን ከቀትር በኋላ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ባካሄደው ህዝባዊ ስብሰባ ላይ ገለጸ። |
|
ሙሉውን አስነብበኝ ...
|
|
Friday, 05 March 2010 23:16 |
|
ማትያስ ከተማ ከስቶክሆልም
Ethiopia Zare (ዓርብ የካቲት 26 ቀን 2002 ዓ.ም. March 5, 2010)፦ ከተመሰረተ ከመቶ ዓመት ዕድሜ በላይ ያስቆጠረውና ብዙ እውቅ ደራስያንና ጋዜጠኞችን በላቀ የሥራ ውጤታቸው ሲሸልም የቆየው የኖርዌይ ደራስያን ማኅበር፤ የ2009 (እ.ኤ.አ.) ሃሳብን በነፃ የመግለጽ ሽልማቱን ስዊዲሽ-ኤርትራዊ ለሆነውና በኤርትራ በእስር ላይ ለሚገኘው ፀሐፊ ተውኔት፣ ደራሲና ጋዜጠኛ ዳዊት ይስኃቅ ሰጠ። |
|
ሙሉውን አስነብበኝ ...
|
|
|
|
Page 1 of 68 |