Home ዜና ዶ/ር ብርሃኑ ነጋና ዶ/ር አድማሱ ገበየሁ በሎንዶን ክፍል ፩
ዶ/ር ብርሃኑ ነጋና ዶ/ር አድማሱ ገበየሁ በሎንዶን ክፍል ፩ PDF Print E-mail
Sunday, 08 June 2008 10:21

Ethiopia Zare (እሁድ ሰኔ 1 ቀን 2000 ዓ.ም. June 8, 2008)፦ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋና ዶ/ር አድማሱ ገበየሁ በዛሬው ዕለት በሎንዶን ከህዝብ ጋር ውይይት አድርገዋል። ይህንን ህዝባዊ ውይይት በድምፅ እና በጽሑፍ እንደሚከተለው አቅርበነዋል።

 

ዶ/ር ብርሃኑ በዚህ ውይይት ላይ "ታማኝነትና ፖለቲካ በኢትዮጵያ፤ ታማኝነት ለማን? ታማኝነት ለምን?" በሚል ርዕሰ ጉዳይ ላይ ንግግር አድርገዋል። ንግግሩን በጽሑፍ፣ ፒ.ዲ.ኤፍ. ለማንበብ እዚህ ይጫኑ! 

 

ክፍል ፩ (ማድመጥ ካልቻሉ ማጫወቻ ቁልፉን (play button) ይጫኑ!)

 

 
 

በጽሑፍ መሳተፍ ለምትፈልጉ በሙሉ!

በማናቸውም ጉዳይ ላይ ያለዎትን ሃሳብ፣ አስተያየት፣ ትችት፣ ግጥም፣ ልብወለድ፣ … በማይክሮሶፍት ወርድ ፕሮግራም በዩኒኮድ ፎንት ጽፈው ከራስዎ ኢ-ሜይል ሳጥን ጽሑፎትን አያይዘው በኢ-ሜይል አድራሻችን ethiopiazare@gmail.com ቢልኩልን ለሥራችን ቅልጥፍና ይረዱናል።

ኢትዮጵያ ዛሬ