የኢትዮጵያ ዛሬ እድምተኛ ከሆኑ ”ወለላዬ” የሚለውን የገጣሚ የብዕር ስም ያውቁታል። የብዕር ስሙ ባለቤት ነዋሪነቱ ስዊድን ለመሆኑም ”ወለላዬ ከስዊድን” በመሆኑ ይጠፋዎታል ብለን አንገምትም። በተለይም ኢትዮጵያ ዛሬን ሁሌም ሲከፍቱ ”የረቡዕ ግጥም”ን በቀኝ በኩል ማንበብዎ አያጠራጥርም። ”ወለላዬ” ማን ነው? ”የረቡዕ ግጥም” ለምን ተባለ? አጫጭር ግጥሞችን ለምን መረጠ? ”ወለላዬ” የሚለውን የብዕር ስም ለምን መረጠ? ወደ ገጣሚነት እንዴት ገባ? ... ሌሎችንም ጥያቄዎች አስመልክቶ የጀርመን ድምፅ ራዲዮው ጋዜጠኛ ተክሌ የኋላ ከወለላዬ ጋር ያደረገውን ቃለምልልስ አቅርበንልዎታል። (ለማዳመጥ የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!)

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ