Ethiopia Zare (ረቡዕ ግንቦት 17 ቀን 2003 ዓ.ም. May 25, 2011) ፦ የሲፒጄን “የዓለም አቀፍ ፕሬስ ነፃነት ሽልማት” አሸናፊ የሆነውን ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደን ሲኤንኤን “አፍሪካን ቮይስስ” በተሰኘው ፕሮግራሙ ላይ ቃለምልልስ አድርጎለታል። ፕሮግራሙ የተላለፈው ማክሰኞ ግንቦት 16 ቀን 2003 ዓ.ም. (ሜይ 24 ቀን 2011 እ.ኤ.አ.) ሲሆን፤ በዚህ ቃለምልልስ ጋዜጠኛ ዳዊት ስለራሱ፣ ጋዜጠኝነት በኢትዮጵያ ውስጥ ምን እንደሚመስል፣ ተመዘገበ ስለተባለው የኢኮኖሚ ዕድገት፣ … በአጠቃላይ በሀገሪቱ ያለውን ተጨባጭ ሁኔታ ሰፋ አድርጎ አብራርቷል።

 

ጋዜጠኛ ዳዊት የ“አውራምባ ታይምስ” ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ መሆኑ ይታወቃል። ቃለምልልሱ ሦስት ክፍሎች ያሉት ሲሆን፣ “ሙሉውን አስነብበኝ …” የሚለውን በመጫን ቀሪዎቹን መመልከት ይችላሉ። (ለመመልከት የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ)

ክፍል ፩

 

 

ክፍል ፪


 

ክፍል ፫


አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ