በኢትዮጵያና በምስራቅ አፍሪካ ቀንድ የፖለቲካ ተንታኝ የሆነው ኢትዮጵያዊው ዶ/ር ብሩክ ኃይሉ በሻህ የዚምባቡዌን የፖለቲካ ቀውስ አስመልክቶ ከቢቢሲ ቴሌቭዥን ጋር ሁለት ቃለምልልሶችን አድርጎ ነበር።

 

ዶ/ር ብሩክ በጆርጅ ዋሽንግተን ዩኒቨርሲቲ - በኤሊኦት ስኩል ኦፍ ኢንተርናሽናል አፌርስ ያስተምራል። ቃለምልልሶቹ የተካሄዱት ሰኔ 17 እና ሰኔ 20 ቀን 2000 ዓ.ም. (June 24th እና June 27th 2008) ነው። (ቃለምልልሶቹን ለመመልከት የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ)

 

ክፍል ፩

 

 

ክፍል ፪

 

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ