“ህወሓት ፀረ-ኢትዮጵያ ድርጅት ነው፤ መለስ ኢትዮጵያዊ አይደለም” አብርሃ በላይ (የኢትዮ-ሚዲያ ዋና አዘጋጅ)
ከኢካድ ፎረም ተክለሚካኤል አበበ የኢትዮ-ሚዲያ ድረ ገጽ ዋና አዘጋጅ ከሆነው ጋዜጠኛ አብርሃ በላይ ጋር ቃለምልልስ አድርጓል። ቃለምልልሱ በተለይም በአቶ ስዬ አብርሃ፣ በህወሓት እና በትግራይ ህዝብ ጉዳይ ዙሪያ ያተኮረ ነው። ጋዜጠኛ አብርሃ በአሁን ሰዓት የትግራይ ህዝብ ህወሓትን እንደማይወደው በቃለምልልሱ ላይ የገለጸ ሲሆን፣ ከፓርቲው ጋር እየሠሩ ያሉትን ሆነ ሲሰሩ የቆዩት ሰዎች “ፀረ-ኢትዮጵያዊ” መሆናቸውንና ፓርቲውም ፀረ-ኢትዮጵያዊ ድርጅት ነው ሲል ገልጿል። ጠ/ሚ መለስ፤ "ኢትዮጵያዊ አይደለም" ይላል ጋዜጠኛ አብርሃ በቃለምልልሱ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...

ጠ/ሚር መለስ ዜናዊ ከእንግሊዙ “ፋይናንሽያል ታይምስ” ጋዜጣ (የጁን 23, 2009 ዕትም) የአፍሪካ ዴስክ አዘጋጅ ዊልያም ዋሊስ ጋር በጽሕፈት ቤታቸው ባደረጉት ቃለምልልስ፤ በኢትዮጵያ በፈቃድ ሥልጣን የመልቀቅ ባህልን መስበር እንደሚፈልጉና የመጀመሪያው በፈቃደኝነት ሥልጣኑን ለቀቀ የሀገሪቱ መሪ ለመሆን እንዳቀዱ ገልፀዋል። በርካታ ኢትዮጵያውያን የጠ/ሚ/ሩን አባባል በጥርጣሬ ከመመልከታቸውም ባሻገር “ሐሰት ነው” የሚል እምነት እንዳላቸው ይታመናል። ይኸው ቃለምልልስ ከግንቦት 7 ጋር በተያያዘ ስለታሰሩት፣ በፀረ-ሽብር ረቂቅ ሕጉ፣ በሀገሪቱ ኢኮኖሚ፣ ፖለቲካ፣ ... ጉዳዮች ላይ አተኩሯል። ቃለምልልሱን በሀገር ውስጥ የሚታተመው “
"እናቴ ናት፣ እወዳታለሁ! ስሄድ እቅፍ አደርግና እስማታለሁ፤ እሷም ትወደኛለች" ህጻን ሐሌ
በአውሮፓ ፓርላማ የሶሻሊስት ፓርቲ አባልና በኢትዮጵያ ግንቦት 7 ቀን 1997 ዓ.ም. ተካኺዶ በነበረው ምርጫ የአውሮፓ ምርጫ ታዛቢ ልዑካን ሊቀመንበር የነበሩት አና ጐሜዝ በቅርቡ ከዩሮ ጋዜጣ ጋር በኢትዮጵያ ስላለው የዲሞክራሲ ሁኔታ፣ ስለኦነግ (ስለየኦሮሞ ነፃነት ግንባር)፣ በቀጠናው ስላለው መረጋጋትና ”የቅርብ ወዳጃቸው ናቸው” ተብለው ስለሚጠቀሱት በዶ/ር ብርሀኑ ነጋ ስለተቋቋመው የግንቦት 7 ንቅናቄ ዙሪያ ያደረጉትን ቃለ-ምልልስ ለኢትዮጵያውያን አንባብያን በሚመች መልኩ በአማርኛ ቋንቋ ተርጉመን አቅርበነዋል። 



