ዶ/ር ኃይሉ አርኣያ ስለ38ቱ የፓርላማ አባላት
“ፓርላማ የሚገኙት አባላቶቻችን በተቻለ መጠን ጠቃሚ ሥራ ሊሠሩ በሚችሉበት ሁኔታ ጥረት ማድረግ አለባቸው” ዶ/ር ኃይሉ አርኣያ
በምርጫ 97 በቅንጅት ስም ፓርላማ የገቡ 38 የፓርላማ አባላት በአንድነት ፓርቲ ስም እንዲመዘገቡ ፓርቲው ለአፈ-ጉባዔ ጽ/ቤት ማመልከቻ ማስገባቱን ጥቅምት 1 ቀን 2001 ዓ.ም. ዘግበናል። የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበርና የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ዶ/ር ኃይሉ አርኣያ ጉዳዩን አስመልክቶ ከእንቢልታ ጋዜጣ ጋር ቃለምልልስ አድርገዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...