መድረክ እንዲህ ሊያናቁር ይገባል? (ኩችዬ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ኩችዬ - ሐምሌ 24 ቀን 2001 ዓ.ም July 31, 2009 www.kuchiye.blogspot.com  

በአንድነት ፓርቲ ዙሪያ የሚናፈሰው ውዝግብ ወርደ-ሰፊ ትምህርት ያዘለ ነው። ትምህርቱ ለፓርቲው ኃላፊዎችና ደጋፊዎች ብቻ ባድራሻ የተላከ ሳይሆን፤ ባገራቸው ፖለቲካ ሕይወት ውስጥ ሁነኛ ለውጥ እናመጣለን ብለው ለሚባዝኑ ሌሎች ፓርቲዎች ጭምር የሚተርፍ መልካም ትምህርት ነው። ከዲስኩር ላድናችሁ ብዬ ነው እንጂ በዚህ ዙሪያ ብዙ የምለው ነበረኝ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በአንድነት ፓርቲ ውስጥ ሰሞኑን በተፈጠሩ ክስተቶች ላይ (ግርማ ካሣ)

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

ግርማ ካሣ ( This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. ) ሐምሌ 22 ቀን 2001 ዓ.ም.

በአንድነት ውስጥ የተነሳው ውዝግብ የአንድነትን ጥንካሬን የሚያሳይ ነው!

ሰሞኑን በአንድነት ውስጥ ተፈጠረ የተባለውን ውዝግብ በተለይም አፍቃሪ ኢህአዲግ ድረ ገጾች ሎተሪ የወጣላቸው ይመስል ሲያራግቡትና ሲያሟሙቁት ሰንብተዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ወደ ራሴ ስመለከት - እንደ እኔ ላለ ዲሞክራሲ፣ ነፃነትና ሀገር አይገባውም (ዳኛቸው ቢ.)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ዳኛቸው ቢያድግልኝ ( This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. )

ብዙ ተቺዎች ወይም ሃያሲዎች ወቃሾችና ከሳሾች ባሉበት ሀገር ታታሪና ትጉህ ሰራተኞች ጥቂት ናቸው። ጣት መጠንቆል ቀርቶ ወደራስ መመልከት ተገቢ የሆነበት ደረጃ ላይ በመድረሳችን “ሌሎች ምን?” ሠሩ ሳይሆን፤ “እኔ ምን ስለሠራሁ ነው ፍትህ፣ ነፃነት ሀገርና ዲሞክራሲ ይገባኛል ማለት የምችለው?” የሚለው ጥያቄ በነፍስ ወከፍ መመለስ ያለበት ይመስለኛል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ኃይማኖት፣ ፖለቲካ እና ግብረገብ (መክብብ ማሞ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

መክብብ ማሞ ( This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it. )

ሰሞኑን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስቲያን የተፈጠረው ግርግር የብዙዎቻችንን ቀልብ የሳበ መሆኑ ዕሙን ነው። ወደ ግርግሩ በመግባት ዝርዝር ማብራሪያ ለመስጠት አልፈልግም - የሙያው ብቃትም ሆነ ዕውቀት የለኝም። ሆኖም ግን በዚህ ጽሑፍ ለማተኮር የፈለኩት ፍትህንና የሰብዓዊ መብትን በተመለከተ የኃይማኖት መሪዎች እስከምን ድረስ መሄድ ይጠበቅባቸዋል የሚለውን ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኢትዮጵያ ወጣት፡ ፈተናና ተስፋ፤ የኔ የርቀት እይታ

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

 ተክለሚካኤል አበበ

 (ክፍል ሁለት)

 

ሌላው እንደጠላቶቻችን ወይም እንደባላንጣዎቻችን የምንመለከታቸው ሰዎች ወደኛ ጎራ ሲያቀኑ ለመቀበልና በአባልነት ልንደባልቃቸው መዘጋጀት አለብን። ለምሳሌ ተስፋዬ ገብረአብን እንውሰድ (ስለዚህ ሰው ጉዳይ ከዚህ በፊትም ጭሬያለሁ)። አንዳንድ ሰዎች፡ በተለይ የድሮ የሻእቢያ ቂም ላይ ሙጭጭ የሚሉ ሰዎች፡ የተስፋዬ መጽሀፍ ምንም ሊዋጥላቸው አልቻለም።
 
ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኢትዮጵያ ወጣት፡ ፈተናና ተስፋ፤ የኔ የርቀት እይታ

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

ተክለሚካኤል አበበ 

 “ውይይት ለሰላምና ለጋራ ዓላማ በኢትዮጵያ” ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ የቀረበ ጽሁፍ

እንደመግቢያ፡ እንደ ዳራ

(ክፍል አንድ)

 ስለኢትዮጵያ መሰረታዊ ችግር መናገር እያዳገተኝ መጥቷል። መሰረታዊ ችግራችንን የሚያገዝፉት የጥቃቅን ችግሮች ስብስብ ከጠበቅነው በባሰ ፍጥነት ስለሚለዋወጡ ዋናው ችግር እንዲህ ነው፡ መፍትሄውም እንዲህ ይሁን ብሎ መናገር ቸግሯል። የዛሬ ስምንት አመት አገር ስለቅ ሶስት መቶ ብር ትቼው የወጣሁት ጤፍ ዛሬ አንድ ሺህ ገብቷል።

 

ሙሉውን አስነብበኝ ...