የ2013 ዓ.ም. 6ኛ ሳምንት አንኳር ወሬዎች
የዓመቱ ስድስተኛ ሳምንት አንኳር ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ክንውኖች
ኢዛ (ከጥቅምት 9 - ጥቅምት 15 ቀን 2013 ዓ.ም.) ያሳለፍነው ሳምንት ዐበይት ጉዳይ በሳምንቱ መጨረሻ ላይ ከወደ አሜሪካ የተሰማው አወዛጋቢ ዜና ለኢትየጵያውያን የሚጐረብጥ ግን የሚያጀግን ነው። ከነጩ ቤተ መንግሥት ከፕሬዝዳንት ትራምፕ አንደበት የወጡት ቃላቶች የድፍን ኢትዮጵያውያንን ጆሮ የያዘ በእጅጉም ተቃውሞ ያስነሳ ኾኗል። ግብጽ የህዳሴውን ግድብ ታፈነዳለች የሚል አንደምታ ያለው ቃላቸው በአዲሱ ግድብ ዙሪያ አዲስ መነጋገሪያ አጀንዳ ወደመኾን ተሸጋግሯል። በአገርም በውጭም ኢትዮጵያውያን ድምፃቸውን እያሰሙበት ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...