ኅቡእ ጣት (ዘ ሀይድ)፣ አዲስ መጽሐፍ
ሸንቁጥ አየለ
ኅቡእ ጣት (ዘ ሀይድ) የተሰኘውን አዲሱ መጽሐፌ፤ በኢትዮጵጵያውያን፣ ኤርትራውያን እና ግብጻውያን፤ ብሎም በተጓዳኝ ያሉ አገራትን ፖለቲካዊ ስነልቦናዊ ጭብጥ፣ የፖለቲካ ኢኮኖሚያዊ ስሌት፣ አገራዊ ራዕይ፤ እንዲሁም አጠቃላይ የፖለቲካ ቀመራዊ ውል ሊፈትሽ ይባትታል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5
ሸንቁጥ አየለ
ኅቡእ ጣት (ዘ ሀይድ) የተሰኘውን አዲሱ መጽሐፌ፤ በኢትዮጵጵያውያን፣ ኤርትራውያን እና ግብጻውያን፤ ብሎም በተጓዳኝ ያሉ አገራትን ፖለቲካዊ ስነልቦናዊ ጭብጥ፣ የፖለቲካ ኢኮኖሚያዊ ስሌት፣ አገራዊ ራዕይ፤ እንዲሁም አጠቃላይ የፖለቲካ ቀመራዊ ውል ሊፈትሽ ይባትታል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5
የመጽሐፉ ርዕስ፦ የጥፋት ዘመን
ደራሲ፦ ሙሉቀን ተስፋው
የገጽ ብዛት፦ ፪፻፺፪ (292)
ዋጋ፦ ፳፭ የአሜሪካ ዶላር ($ 25)
በዓይነቱና በይዘቱ ለየት ያለ ነው። ከ1983 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2007 ዓ.ም. በመላው ኢትዮጵያ በአማራው ህዝብ ላይ የደረሰውን ዕልቂትና የተቀነባበረ ዘር ማጥፋት ለሁለት ዓመታት በፈጀ ጥናት ተዘጋጅቶ በመላው ዓለም ለአንባቢያን ቀርቧል። ብዙ ምሁራን አስተያየታቸውን ሰጥተውበታል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5
ሸንቁጥ አየለ
ወያኔ ”የጥፋት ዘመን” የተሰኘውን የሙሉቀን ተስፋውን አዲስ መጽሐፍ በመላ ሀገሪቱ እንዳይሰራጭ፣ እንዳይሸጥ እና እንዳይነበብ አግዳዋለች። ግን ለምን?
ህወሓቶች እንዲህ አይነት መጽሐፍ ታትሞ ቢሰራጭ እንደሚያግዱት ገና ከጅምሩ ግምት ሳይሆን ጠንካራ ድምዳሜ ላይ ደርሼ ነበር። ይሄም የሆነው በተለያየ ወቅት ከበርካታ ወጣቶች ጋር በአማራ ህዝብ ላይ የተሰራውን የዘር ማጥፋት ወንጀል በመጽሐፍ መልክ ስለማሳተም እየተወያዬን ስለነበረ እና ወያኔም መጽሐፉ ታትሞ ቢወጣ ሊያግደው እንደሚችል ሰፊ ትንታኔ ሰርተንበት ስለነበረ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5
የ“ኢ/ር ታደለ ብጡል የሕይወት ታሪክ አርኣያነት” መጽሐፍ የምረቃ በዓል
ተረፈ ወርቁ
ኢንጂነር ታደለ ብጡል እስከ ዛሬ ድረስ ፲፬ የሚያህሉ መጻሕፍት ለንባብ አብቅተዋል። እነዚህ መጻሕፍት በአብዛኛዎቹ ደግሞ ስለ ኢትዮጵያ ሀገራችን ታሪክ፣ አኩሪ ባህል፣ ቅርስና የቀድሞ ገናና ሥልጣኔያችንን የሚያወሱ ዘመን አይሽሬ ናቸው። ”The Origin of Humankind” የሚለው የኢትዮጵያን የሺ ዘመናት ታሪክ፣ ገናና ሥልጣኔና የህዝቦቿን ነጻነትና ልዑላዊነት በሰፊው የሚተርከው፣ በፋሽስት ኢጣሊያ ስለተወሰደውና ወደ እናት ምድሩ እንዲመልስም ከፍተኛ የኾነ አስተዋጽኦና ጥረት ስላደረጉበት የአክሱም ሀውልት፣ የዘመናዊት ኢትዮጵያ መሠረት ጣይ ስለሆነው ስለ ዐፄ ቴዎድሮስና ልዑል አለማየሁ ቴዎድሮስ የጻፏቸው የታሪክ መጻሕፍት ይጠቀሳሉ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5
አዲስ መጽሐፍ በገበያ ላይ ዋለ
የመጽሐፉ ርዕስ፡- Ethiopian Transitions: At Home and Abroad (የኢትዮጵያውያን ሽግግር - በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር)
ፀሐፊ፡- ከበደ ኃይሌ
ቋንቋ፡- እንግሊዝኛ እና አማርኛ
ዋጋ፡- 32.99 የአሜሪካ ዶላር (ጠንካራ ሽፋን)
የገጽ ብዛት፡- 286
አሳታሚ፡- ኦልራይት ፐብሊሺንግ
ገበያ ላይ የዋለው፡- መስከረም 14 ቀን 2008 ዓ.ም. / ኦገስት 24 ቀን 2015 (እ.ኤ.አ.)
ደራሲና ፀሐፊ ከበደ ኃይሌ በቅርቡ እንግሊዝኛ እና በአማርኛ ቋንቋ የጻፉት “Ethiopian Transitions: At Home and Abroad” (የኢትዮጵያውያን ሽግግር - በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር) የተሰኘው መጽሐፍ በቅርቡ በገበያ ላይ መዋሉን ለኢትዮጵያ ዛሬ በላኩት ኢ-ሜይል ገለጡ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...