"ሰው - አቤልና ቃዬል" የተሰኘውን ዘፈን አርቲስት ቴድሮስ ካሣሁን (ቴዲ አፍሮ) ከእስር ከተለቀቀ በኋላ የተጫወተው አዲስ ዘፈን ሲሆን፣ ጥቅምት 1 ቀን 2002 ዓ.ም. (ኦክቶበር 11 ቀን 2009 እ.ኤ.አ.) በአዲስ አበባ ስታዲየም ለምኖ አዳረዎችን ለመርዳት ባዘጋጀው ኮንሰርት ላይ ለመጀመሪያ ጊዜ ለህዝብ ተጫውቶታል።

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ