በአውሮፓ የሚገኝ ”ባውንስ የመንገድ ላይ ዳንስ ካምኒ” (BOUNCE Streetdance Company) የተሰኘ የዳንስ ድርጅት በስዊድን ዋና ከተማ ስቶክሆልም፣ ጁላይ 8 ቀን ከሰዓት በኋላ በሰገል ጎርየት እና ከሌሊቱ 5 ሰዓት ላይ በስቱሬፕላን 300 የመንገድ ላይ ዳንሰኞችን በማስተባበር ማይክል ጃክሰንን በኦፊሴል መንገድ ማሰብ አክብሮ ዋል። ድርጅቱ በመላው ዓለም ያሉ የማይክል ጃክሰን አፍቃሪዎችንና መሰል ድርጅቶችም በተመሳሳይ ዝግጅት አርቲስቱን እንዲያስቡት ጥሪ አቅርቧል። ቪዲዮውን ለመመልከት የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ