Prof. Al Mariam

ፕሮፌሠር አለማየሁ ገብረማርያም

ፕ/ር አለማየሁ ገብረማርያም (አለ ማርያም) ከጋዜጠኛ አበበ በለው ጋር በአዲስ ድምፅ ራዲዮ ቃለምልልስ አድርገዋል። ቃለምልልሱ ያተኮረው፣ የህወሓት/ኢሕአዴግ መንግሥት ባለሥልጣናት አሜሪካን አገር ለሚገኝ ሎቢስት ወደ ሁለት ሚሊዮን ዶላር በመክፈሉ ዙሪያ ላይ ሲሆን፤ በተለይም በአሜሪካ ነዋሪ ከሆኑ ኢትዮጵያውያን ምን ማድረግ እንደሚጠበቅ ያብራራሉ።

ቃለምልልሱን ለማድመጥ የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ