"ገዥው ፓርቲ ምርጫውን ያሸንፋል ተብሎ ይጠበቃል" አልጀዚራ
Ethiopia Zare (እሁድ ግንቦት 16 ቀን 2007 ዓ.ም. May 24, 2015)፡- ዛሬ ግንቦት 16 ቀን 2007 ዓ.ም. በኢትዮጵያ በተካሄደው ምርጫ ገዥው ፓርቲ ምርጫውን ያሸንፋል ተብሎ ይጠበቃል ሲል አልጀዚራ ዘግቧል። አልጀዚራ በዚሁ ዘገባው ተቃዋሚዎች በገዥው ፓርቲ እንደሚዋከቡ፣ የምርጫ ቅስቀሳ እንዳያደርጉ መታገዳቸውንና የፓርቲ አባላቶቻቸው እንደታሰሩባቸው አትቷል።
የአልጀዚራን ሙሉ ዘገባ ለመመልከት የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!