ለአቶ አባይ ፀሐዬ የተሰጠ ምላሽ፣ ከትዴት
ወርቅና ሐቅ እያደረ ይጠራል
ትዴት (የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር)
ሕወሓት በመላው ኢትዮጵያ እየተደረገበት ባለው ትግልና ጫና ተገዶ፣ እንደዚሁም በኢህአዴግ ራሱ ውስጥ ባሉት ፓርቲዎች መካከልም በተፈጠረው ፉክክርና ፍትጊያ የተነሣ ምስጢር አድርጎ ደብቆት የነበረውን ሐሰትና ማወናበድን አንድ ባንድ እያለ እያጋለጠው ይገኛል። ይህ ሁኔታ እዚህ ላይ የሚቆም አይደለም፣ ሕዝቡ መብቱን ለማስከበር ቆርጦ ተነስተዋልና።
ሙሉውን አስነብበኝ ...


ወያኔ እንዲህ እያሰበ መሆኑ ጭምጭምታ ተሰማ፤ ዕውነት ከሆነ ጥቅምና ጉዳቱ ምን ይሆን?


