በትግራይ የተቋረጠው የብር ኖት ቅያሬ እንዲጀመር ተወሰነ

ለቅያሬው የ14 ቀን ጊዜ ተሰጥቷል
ከ100 ሺሕ ብር በላይ ይዞ መቀየር አይቻልም
ኢዛ (ረቡዕ ታኅሣሥ ፳፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. December 30, 2020)፦ ትናንት በመቀሌ ከተማ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሥራ መጀመሩን ተከትሎ በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው ከ100 ሺህ ብር በታች የአሮጌ ብር ኖቶች ቅያሬ መጀመሩ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...