የኃይሌ ገብረሥላሴ እግሮችና የተዘረጉ እጆች
ትዕግሥት መንግሥቴ (ኢዛ)
ሰውየው በእግሩ ሮጦ ባገኛቸው ድሎች የአገሩን ባንዲራ ከፍ ብሎ እንዲውለበለብ በማድረግ ኢትዮጵያውያንን አንገታችን ቀና አድርገን በእንባ ጭምር ደስታችንን እንድንገልጽ ያስቻለ ኢትዮጵያዊ ነው። ሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ በላቡ የአገሩን ስም በዓለም አቀፍ መድረኮች አስጠርቷል። ዛሬም ድረስ የኃይሌን የሩጫ ጥበብና ድል የሚያስታውሱ ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች ስሙን ሲያነሱ፤ ኢትዮጵያን እንዲጠቅሱ ግድ ይላቸዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...