በአገር ክህደት የተጠረጠሩ 10 የጦር መኮንኖች በእስር እንዲቀጡ የጦር ፍርድ ቤቱ ወሰነ
እስከ 18 ዓመት ጽኑ እስራት ተፈርዶባቸዋል
ኢዛ (ሐሙስ ነኀሴ ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. August 26, 2021)፦ በአገርና በአገሪቱ ሠራዊት ላይ ክህደት በመፈጸም፣ ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ ጉዳያቸው በደቡብ ዕዝ ቀዳማዊ ጦር ፍርድ ቤት ሲታይ የነበሩ አሥር የጦር መኮንኖች እስከ 18 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ፍርድ ቤቱ ወሰነ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...