በአገር ክህደት የተጠረጠሩ 10 የጦር መኮንኖች በእስር እንዲቀጡ የጦር ፍርድ ቤቱ ወሰነ

በአገር ክህደት ከተፈረደባቸው የጦር መኮንኖች

እስከ 18 ዓመት ጽኑ እስራት ተፈርዶባቸዋል

ኢዛ (ሐሙስ ነኀሴ ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. August 26, 2021)፦ በአገርና በአገሪቱ ሠራዊት ላይ ክህደት በመፈጸም፣ ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ ጉዳያቸው በደቡብ ዕዝ ቀዳማዊ ጦር ፍርድ ቤት ሲታይ የነበሩ አሥር የጦር መኮንኖች እስከ 18 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ፍርድ ቤቱ ወሰነ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ተክለብርሃን አምባዬ ኮንትራክሽን በብድር ዕዳ የተያዙ አምስት ሕንፃዎች ለጨረታ ቀርበዋል

Tekleberhan Ambaye Construction Plc

ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሌላ ከሌሎች የግል ባንኮችም ተበድሯል

ኢዛ (ሰኞ ነኀሴ ፲፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. August 23, 2021)፦ ከተለያዩ ባንኮች ቢሊዮኖች የሚገመት ብድር በመውሰድ እና ዕዳዎቹን ባለመክፈል በተደጋጋሚ ስሙ የሚነሳው ተክለብርሃን አምባዬ ኮንስትራክሽን ከአምስት በላይ በማስያዣነት ያቀረባቸው ሕንፃዎች ለጨረታ መቅረባቸውን ምንጮች ገለጹ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የሶማሌ ክልል የጸጥታ ኃይል ወደ ግንባር ሊንቀሳቀስ ነው

ሙስጠፌ መሐመድ

የክልሎች ልዩ ኃይል በቦታው እየደረሱ ነው

ኢዛ (ዓርብ ሐምሌ ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 16, 2021)፦ አገር ለማፍረስ የመጣውን ኃይል በሕብረት ከመታገል ውጪ አማራጭ የሌለ መኾኑን እና የሕወሓትን የሽብር ቡድን ጥቃት ለመከላከል የሶማሌ ክልል የጸጥታ ኃይል ወደ ግንባር ለመላክ ዝግጅት እየተደረገ መኾኑ ተገለጸ። ክልሎች የጸጥታ ኃይሎቻቸውን እየላኩ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በእነእስክንድር ነጋ ላይ ይመሰክራሉ የተባሉ የዓቃቤ ሕግ ምስክሮች ሳይቀርቡ ቀሩ

Eskinder Nega

በአርቲስት ሐጫሉ ሁንዴሳ ግድያ የተጠረጠረው በሞት እንዲቀጣ ተጠየቀ

ኢዛ (ሐሙስ ሐምሌ ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 15, 2021)፦ ከዛሬ ሐምሌ 8 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ በእነእስክንድር ነጋ የክስ መዝገብ የዓቃቤ ሕግ ምስክር በመኾን ለአምስት ቀናት መሰማት ይጀመራል የተባለው ምስክሮች የመስማት ሒደት ሳይካሔድ ቀረ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አስተዳደሩ አገር የማዳን ተልዕኮ እንዲሳካ ሕዝቡ ድጋፉን እንዲቀጥል ጠየቀ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር

ወጣቶች ሠራዊቱን እንዲቀላቀሉ ጥሪ ቀረበ

ኢዛ (ሐሙስ ሐምሌ ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 15, 2021)፦ የሕወሓት ሽብርተኛ ቡድን የጀመረው ጥቃት በመላው ኢትዮጵያውያን ላይ የተቃጣ ፀረ-ኢትዮጵያ አቋም የገፋው በሕልውናችን ላይ የተጋረጠ አደጋ በመኾኑ፤ ቡድኑ የሚያደርሰውን ጥቃት በመመከት አገር የማዳኑ ተልዕኮ እንዲሳካ ሕዝቡ ከሠራዊቱ ጐን እንዲቆም የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጠየቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ምርት ገበያው 39.6 ቢሊዮን ብር ዋጋ ያላቸውን ምርቶች አገበያየ

ወንድማገኘሁ ነገራ

258 ሚሊዮን ብር ማትረፉንም ገልጿል

ኢዛ (ሐሙስ ሐምሌ ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 15, 2021)፦ የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በ2013 በጀት ዓመት 614,586 ሜትሪክ ቶን የተለያዩ ምርቶችን በ39.6 (በሠላሳ ዘጠኝ ነጥብ ስድስት) ቢሊዮን ብር ማገበያየቱን አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ለአዲስ አበባ ከተማ ለ2014 በጀት 70.6 ቢሊዮን ብር አጸደቀ

Office of the Mayor Addis Ababa

ከ2013 በጀት ዓመት አንጻር ሲታይ የ15 በመቶ ብልጫ ያለው ነው

ኢዛ (ማክሰኞ ሐምሌ ፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 13, 2021)፦ ተሰናባቹ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ለ2014 በጀት ዓመት 70.07 (ሰባ ነጥብ ዜሮ ሰባት) ቢሊዮን ብር በጀት በማጽደቅ የሥራ ጊዜውን አጠናቀቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የአውሮፓ ሕብረት ውሳኔን ኢትዮጵያ ተቃወመች

European Union Flag

በትግራይ የሰብአዊ መብት አያያዝ ላይ እየተካሔደ ባለው የማጣራት ሒደት ላይ ሕብረቱ ጣልቃ ገብ መኾኑን ተገልጿል

ኢዛ (ማክሰኞ ሐምሌ ፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 13, 2021)፦ በትግራይ የሰብአዊ መብት አያያዝ ላይ የአውሮፓ ሕብረት አሳለፈ የተባለው ውሳኔ እየተካሔደ ባለው የማጣራት ሒደት ላይ ጣልቃ መግባት መኾኑን በመግለጽ የአውሮፓ ሕብረትን ውሳኔ የኢትዮጵያ መንግሥት የሚያሳዝን ብሎታል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በሽብር የተፈረጀው ቡድንና በአዲስ አበባ እየተወሰደ ያለው እርምጃ

Harmony Hotel, Addis Ababa

ለሁለት ቀን ተዘግተው የነበሩ ሆቴሎችና የምሽት ክለቦች ወደ ሥራ ተመልሰዋል

ኢዛ (ማክሰኞ ሐምሌ ፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 13, 2021)፦ በሽብርተኝነት የተፈረጀው የሕወሓት ቡድን በመደገፍ በአዲስ አበባ በተለያዩ እንቅስቃሴዎች ሲያደርጉ ነበሩ የተባሉ የትግራይ ክልል ተወላጆች በጸጥታ አካላት ተይዘው እየታሰሩ መኾኑ እየተገለጸ ነው። በአንዳንድ አካባቢዎች ለሁለት ቀን ተዘግተው የነበሩ ሆቴሎችና የምሽት ክለቦች ወደ ሥራ ተመልሰዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ኤርትራ የሕወሓት ቡድን የኤርትራ ስደተኞችን እየጨፈጨፈ ነው አለች

የማነ ገብረመስቀል

በጄኔቭ የኤርትራ ኤምባሲ በጉዳዮ ላይ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጋር እየተነጋገረበት ነው

ኢዛ (ሰኞ ሐምሌ ፭ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 12, 2021)፦ በሽብርተኝነት የተፈረጀው ሕወሓት ቡድን በኤርትራውያን ስደተኞች ላይ የበቀል እርምጃ እየወሰደ መኾኑን ኤርትራ ገለጸች።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ