"አሻራ" መጽሔት ልዩ እትም (ሊያነቡት የሚገባ)
"አሻራ" በአውስትራሊያ የምትታተምና በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የምታጠነጥን መጽሔት ስትሆን በዚህ እትም በተለይ በየመን ሀገር ለትራንዚት ባረፉበት ሰዓት በህወሃት መራሹ መንግስት ተጠልፈው ወደ ኢትዮጵያ የተወሰዱት የግንቦት ሰባት ዋና ጸሀፊ አንዳርጋቸው ጽጌ ዙሪያ ላይ በማጠንጠን በሀገር ቤት በእስር ላይ የወደቁትን የዞን ዘጠኝ አባላት የስራ ውጤቶችንና በጡመራቸው ያካተቱትን ስራቸውን መጽሔቷ ታስተዋውቅዎታለች። ሌሎችንም ወቅታዊና አነጋጋሪ ትኩሳቶችን የዳሰሰችውን "አሻራ" መጽሔትን ይህንን በመጫን ያንብቡ