ኢትዮጵያ የገነነችበት የኖቤል ሽልማት ሥነሥርዓት ሙሉ ፊልም
ኢትዮጵያ በገነነችበት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የ2019 (እ.ኤ.አ) የዓለም የሰላም ኖቤል ሽልማታቸውን የተቀበሉበት ኅዳር 30 ቀን 2012 ዓ.ም. ሲሆን፣ በኖርዌይ ርዕሰ ከተማ ኦስሎ የተደረገውን የሽልማት አሠጣጥ ሥነሥርዓት ሙሉ ፊልም እነኾ!
ኢትዮጵያ በገነነችበት፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የ2019 (እ.ኤ.አ) የዓለም የሰላም ኖቤል ሽልማታቸውን የተቀበሉበት ኅዳር 30 ቀን 2012 ዓ.ም. ሲሆን፣ በኖርዌይ ርዕሰ ከተማ ኦስሎ የተደረገውን የሽልማት አሠጣጥ ሥነሥርዓት ሙሉ ፊልም እነኾ!