መንግሥት በእርዳታ ስም በውስጥ ጉዳይ ጣልቃ የሚገቡ አካላትን እንደማይታገስ አስታወቀ
በሰብአዊ እርዳታ ስም ለሕወሓት ቡድን መሣሪያ ለማስታጠቅ የሚደረጉ ሙከራዎች መኖራቸው ተገለጸ
ኢዛ (ሐሙስ ሐምሌ ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. July 15, 2021)፦ በእርዳታ ስም ወደ ኢትዮጵያ ገብተው፤ በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ የሚገቡ አካላትን መንግሥት የማይታገስ እና የአሸባሪው የሕወሓት ቡድን ሕፃናትን ለውትድርና እየማገደ መኾኑን እያዩ ዓለም አቀፍ ተቋማት ነገሩን በአወንታ መመልከታቸው ፍጹም ተቀባይነት እንደማይኖረው የኢትዮጵያ መንግሥት ገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...